https://amh.sputniknews.africa
የሳሕል ቀጣና አገሮች የሳሕል ባንክን በማቋቋም ‘የቅኝ ዘመን የበላይነትን’ ማብቃት ይፈልጋሉ ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
የሳሕል ቀጣና አገሮች የሳሕል ባንክን በማቋቋም ‘የቅኝ ዘመን የበላይነትን’ ማብቃት ይፈልጋሉ ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የሳሕል ቀጣና አገሮች የሳሕል ባንክን በማቋቋም ‘የቅኝ ዘመን የበላይነትን’ ማብቃት ይፈልጋሉ ሲሉ ባለሙያው ተናገሩበማሊ ባማኮ የኢንቨስትመንትና የልማት ባንክ በመመሥረቱ የሳሕል አገሮች "የራሳቸውን ኢንቨስትመንት በራሳቸው የመምራት" ዕድል ያገኛሉ ሲሉ... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T16:29+0300
2025-10-03T16:29+0300
2025-10-03T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1789968_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_a3b114ae984b3ff9955f7ffc13135403.jpg
የሳሕል ቀጣና አገሮች የሳሕል ባንክን በማቋቋም ‘የቅኝ ዘመን የበላይነትን’ ማብቃት ይፈልጋሉ ሲሉ ባለሙያው ተናገሩበማሊ ባማኮ የኢንቨስትመንትና የልማት ባንክ በመመሥረቱ የሳሕል አገሮች "የራሳቸውን ኢንቨስትመንት በራሳቸው የመምራት" ዕድል ያገኛሉ ሲሉ ኢብራሂም ሳሊፉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።አክለውም “ዓለም አቀፋዊ የገንዘብ ቁንጮዎች እና ኢምፔሪያሊዝም ንብረት የሆኑትና የእነዚህን አገሮች ድህነት የሚያስቀጥሉት የዓለም ባንክና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዘመን አብቅቷል” ብለዋል።ባለሙያው በተጨማሪም እነዚህ ተቋማት ቁልፍ ፕሮጀክቶችን ለማገድ እና በክልሉ አለመረጋጋትን በገንዘብ ለመደገፍ በሚፈልገው ፈረንሳይ ተጽዕኖ ሥር ናቸው ሲሉ ከሰዋል።“የፈረንሳይ ኢምፔሪያሊዝም ምን እንደሆነ እና ሀገሪቱ ያደረሰችውን ጉዳት ለዓለም በሙሉ ማሳየት አለብን። ፈረንሳይ ሙሉውን ሰሀራ ለማተራመስ እና ለመያዝ እንዲሁም ሀብቶቿን ለሀገሪቱ ትውልድ ለማስቀረት ታስባለች” ብለዋል።በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1789968_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_a63e7ce9ed8138a672604a94a3cdddf7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሳሕል ቀጣና አገሮች የሳሕል ባንክን በማቋቋም ‘የቅኝ ዘመን የበላይነትን’ ማብቃት ይፈልጋሉ ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
16:29 03.10.2025 (የተሻሻለ: 16:34 03.10.2025) የሳሕል ቀጣና አገሮች የሳሕል ባንክን በማቋቋም ‘የቅኝ ዘመን የበላይነትን’ ማብቃት ይፈልጋሉ ሲሉ ባለሙያው ተናገሩ
በማሊ ባማኮ የኢንቨስትመንትና የልማት ባንክ በመመሥረቱ የሳሕል አገሮች "የራሳቸውን ኢንቨስትመንት በራሳቸው የመምራት" ዕድል ያገኛሉ ሲሉ ኢብራሂም ሳሊፉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
አክለውም “ዓለም አቀፋዊ የገንዘብ ቁንጮዎች እና ኢምፔሪያሊዝም ንብረት የሆኑትና የእነዚህን አገሮች ድህነት የሚያስቀጥሉት የዓለም ባንክና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዘመን አብቅቷል” ብለዋል።
ባለሙያው በተጨማሪም እነዚህ ተቋማት ቁልፍ ፕሮጀክቶችን ለማገድ እና በክልሉ አለመረጋጋትን በገንዘብ ለመደገፍ በሚፈልገው ፈረንሳይ ተጽዕኖ ሥር ናቸው ሲሉ ከሰዋል።
“የፈረንሳይ ኢምፔሪያሊዝም ምን እንደሆነ እና ሀገሪቱ ያደረሰችውን ጉዳት ለዓለም በሙሉ ማሳየት አለብን። ፈረንሳይ ሙሉውን ሰሀራ ለማተራመስ እና ለመያዝ እንዲሁም ሀብቶቿን ለሀገሪቱ ትውልድ ለማስቀረት ታስባለች” ብለዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X