https://amh.sputniknews.africa
“ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ከባድ መኪና ማስገባት የተከለከለ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
“ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ከባድ መኪና ማስገባት የተከለከለ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
“ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ከባድ መኪና ማስገባት የተከለከለ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያው መሪ ትናንት በኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት ምረቃ ላይ ባደረጉትና በማኅበራዊ ሚዲያቸው ላይ ባሰራጨት ንግግራቸው... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T12:47+0300
2025-10-03T12:47+0300
2025-10-03T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1787329_0:56:1080:664_1920x0_80_0_0_c7bd09a658c9bfb0c6eea872376a4e3d.jpg
“ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ከባድ መኪና ማስገባት የተከለከለ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያው መሪ ትናንት በኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት ምረቃ ላይ ባደረጉትና በማኅበራዊ ሚዲያቸው ላይ ባሰራጨት ንግግራቸው ውሳኔውን ይፋ አድርገዋል።“በአንጻሩ ማንኛውም ባለሃብት ጋዝ የሚጠቀሙ "ቦቴዎች" (የፈሳሽ ጨነት ከባድ መኪኖች)፣ “ትራኮች” (የደረቅ ጭነት ከባድ መኪኖች) የሚያስገባ ከሆነ በእኛ በኩል ከቀረጥ ነጻ ጨምሮ አስተማማኝ ድጋፍ የሚደረግላቸው ይሆናል” ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢበዛ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ የሚጠጉ የአዲስ አበባ ከተማ እና ወደ ክልል የሚሄዱ አውቶብሶች ከነዳጅ ወደ ጋዝ እንደሚቀየሩም ተናግረዋል፡፡ “እነዚህ ሁለት ሺህ መኪናዎች ሲቀየሩ... የትራንስፖርት ዋጋ ቢያንስ አሁን ካለው በ50 በመቶ በሚቀጥለው ዓመት እንቀንሳለን” ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1787329_60:0:1020:720_1920x0_80_0_0_1f01bec1605310aeb5e6f5377964e4a9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ከባድ መኪና ማስገባት የተከለከለ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
12:47 03.10.2025 (የተሻሻለ: 12:54 03.10.2025) “ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ የሚጠቀሙ ማንኛውም ከባድ መኪና ማስገባት የተከለከለ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
የኢትዮጵያው መሪ ትናንት በኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት ምረቃ ላይ ባደረጉትና በማኅበራዊ ሚዲያቸው ላይ ባሰራጨት ንግግራቸው ውሳኔውን ይፋ አድርገዋል።
“በአንጻሩ ማንኛውም ባለሃብት ጋዝ የሚጠቀሙ "ቦቴዎች" (የፈሳሽ ጨነት ከባድ መኪኖች)፣ “ትራኮች” (የደረቅ ጭነት ከባድ መኪኖች) የሚያስገባ ከሆነ በእኛ በኩል ከቀረጥ ነጻ ጨምሮ አስተማማኝ ድጋፍ የሚደረግላቸው ይሆናል” ብለዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢበዛ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ 2 ሺህ የሚጠጉ የአዲስ አበባ ከተማ እና ወደ ክልል የሚሄዱ አውቶብሶች ከነዳጅ ወደ ጋዝ እንደሚቀየሩም ተናግረዋል፡፡
“እነዚህ ሁለት ሺህ መኪናዎች ሲቀየሩ... የትራንስፖርት ዋጋ ቢያንስ አሁን ካለው በ50 በመቶ በሚቀጥለው ዓመት እንቀንሳለን”
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X