https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተመሯጯ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ናት - አሊኮ ዳንጎቴ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተመሯጯ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ናት - አሊኮ ዳንጎቴ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተመሯጯ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ናት - አሊኮ ዳንጎቴየዳንጎቴ ግሩፕ መሥራች በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት ተደራሽነት የማስፋት ፍላጎት እንዳላቸውም በትናንትናው የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ መሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ ስርዓት ላይ... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T11:55+0300
2025-10-03T11:55+0300
2025-10-03T12:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1786855_0:101:1080:709_1920x0_80_0_0_14f9f3b48cdbfc234736aa99fdec5b31.jpg
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተመሯጯ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ናት - አሊኮ ዳንጎቴየዳንጎቴ ግሩፕ መሥራች በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት ተደራሽነት የማስፋት ፍላጎት እንዳላቸውም በትናንትናው የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ መሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ ስርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር አመላክተዋል፡፡ ዳንጎቴ አክለውም መንግሥት ባደረጋቸው የሪፎርም ስራዎችና የኢኮኖሚው ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት መሆን ለኢንቨስትመንት እድገት ትልቅ ድርሻ እንዳለው ገልጸዋል። የመዳበሪያ ፕሮጀክቱ ከኢትዮጵያ አልፎ የጎረቤት ሀገራትን የግብርና ትራንስፎርሜሽን ያረጋግጣል ሲሉ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ጋር የገቡበትን አጋርነት አስረድተዋል።የኢትዮጵያ አጠቃላይ ሥራዎች ሀገሪቱ በአፍሪካ በቀጣናውና በዓለም አቀፍ ደረጃ የንግድ መግቢያ በር እንደሚያደርጋት ተናግረዋል ሲሉ የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1786855_1:0:1080:809_1920x0_80_0_0_58b8a508030f038c5d1999ec2b7f13fa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተመሯጯ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ናት - አሊኮ ዳንጎቴ
11:55 03.10.2025 (የተሻሻለ: 12:04 03.10.2025) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተመሯጯ የኢንቨስትመንት መዳረሻ ናት - አሊኮ ዳንጎቴ
የዳንጎቴ ግሩፕ መሥራች በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት ተደራሽነት የማስፋት ፍላጎት እንዳላቸውም በትናንትናው የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ መሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ ስርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር አመላክተዋል፡፡
ዳንጎቴ አክለውም መንግሥት ባደረጋቸው የሪፎርም ስራዎችና የኢኮኖሚው ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት መሆን ለኢንቨስትመንት እድገት ትልቅ ድርሻ እንዳለው ገልጸዋል።
የመዳበሪያ ፕሮጀክቱ ከኢትዮጵያ አልፎ የጎረቤት ሀገራትን የግብርና ትራንስፎርሜሽን ያረጋግጣል ሲሉ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ጋር የገቡበትን አጋርነት አስረድተዋል።
የኢትዮጵያ አጠቃላይ ሥራዎች ሀገሪቱ በአፍሪካ በቀጣናውና በዓለም አቀፍ ደረጃ የንግድ መግቢያ በር እንደሚያደርጋት ተናግረዋል ሲሉ የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X