https://amh.sputniknews.africa
ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በመስጠት ብዙ ፀፀቶችን ማስቀረት ይቻል ነበር - የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ተንታኝ
ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በመስጠት ብዙ ፀፀቶችን ማስቀረት ይቻል ነበር - የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በመስጠት ብዙ ፀፀቶችን ማስቀረት ይቻል ነበር - የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ተንታኝ ለአኅጉሪቱ ችግሮች በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚገኙ አገራት እና አደረጃጀቶች የሚሰጧቸው መፍትሔዎች ብዙ ዋጋ እንዳስከፈሏት ተንታኙ... 03.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-03T10:25+0300
2025-10-03T10:25+0300
2025-10-03T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1786383_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_35a9419125dbb1f2127f945b9e2e4a31.jpg
ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በመስጠት ብዙ ፀፀቶችን ማስቀረት ይቻል ነበር - የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ተንታኝ ለአኅጉሪቱ ችግሮች በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚገኙ አገራት እና አደረጃጀቶች የሚሰጧቸው መፍትሔዎች ብዙ ዋጋ እንዳስከፈሏት ተንታኙ አቤሴሎም ሳምሶን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"ለምሳሌ በሊቢያ የሆነውን ማየት እንችላለን፡፡ የቀድሞ የሊቢያ መሪ ሙአመር ጋዳፊ ከህዝባቸው ጋር የነበራቸውን ልዩነት ለመፍታት የተወሰደው እርምጃ በአውሮፓውያን ይልቁኑም በአሜሪካ የተመራ ነበር። አሁን በሊቢያም ሆነ በቀጣናው ያሉ ሰዎች በጣም የሚጸጸቱበት ሁኔታ ነው ያለው።" ብለዋል። አቤሴሎም አፍሪካን በራሷ ጉዳይ የማያስቀድም እና ባይተዋር የሚያደርግ አካሄድ፣ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የሚበጅ መፍትሔ ሊያመጣ እንደማይችልም አጽዕኖት ሰጥተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በመስጠት ብዙ ፀፀቶችን ማስቀረት ይቻል ነበር - የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በመስጠት ብዙ ፀፀቶችን ማስቀረት ይቻል ነበር - የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ተንታኝ
2025-10-03T10:25+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/03/1786383_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_2a10b4ebc7882b663f0c04970a28c490.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በመስጠት ብዙ ፀፀቶችን ማስቀረት ይቻል ነበር - የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ተንታኝ
10:25 03.10.2025 (የተሻሻለ: 11:04 03.10.2025) ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ በመስጠት ብዙ ፀፀቶችን ማስቀረት ይቻል ነበር - የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ተንታኝ
ለአኅጉሪቱ ችግሮች በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚገኙ አገራት እና አደረጃጀቶች የሚሰጧቸው መፍትሔዎች ብዙ ዋጋ እንዳስከፈሏት ተንታኙ አቤሴሎም ሳምሶን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ለምሳሌ በሊቢያ የሆነውን ማየት እንችላለን፡፡ የቀድሞ የሊቢያ መሪ ሙአመር ጋዳፊ ከህዝባቸው ጋር የነበራቸውን ልዩነት ለመፍታት የተወሰደው እርምጃ በአውሮፓውያን ይልቁኑም በአሜሪካ የተመራ ነበር። አሁን በሊቢያም ሆነ በቀጣናው ያሉ ሰዎች በጣም የሚጸጸቱበት ሁኔታ ነው ያለው።" ብለዋል።
አቤሴሎም አፍሪካን በራሷ ጉዳይ የማያስቀድም እና ባይተዋር የሚያደርግ አካሄድ፣ ዘላቂ ሰላም እና ልማት የሚበጅ መፍትሔ ሊያመጣ እንደማይችልም አጽዕኖት ሰጥተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X