በዩክሬን ያለው ግጭት በሌሎች እጅ ወደ አውዳሚ መሣሪያነት ባይቀየር ኖሮ ሊወገድ ይችል ነበር ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
19:25 02.10.2025 (የተሻሻለ: 19:34 02.10.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
በዩክሬን ያለው ግጭት በሌሎች እጅ ወደ አውዳሚ መሣሪያነት ባይቀየር ኖሮ ሊወገድ ይችል ነበር ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
ፕሬዝዳንት ፑቲን ያነሷቸው ሌሎች ሃሳቦች፦
የአሁኑ የአሜሪካ አስተዳደር የሚመራው በአገራቸው ጥቅም ነው፤ ይህም ምክንያታዊ አቀራረብ ነው፡፡
ፕሬዝዳንቱ ሩሲያም የራሷን ብሔራዊ ጥቅም የማስጠበቅ መብት አላት ብለዋል።
ሩሲያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ለመመለስ ትፈልጋለች።
ሩሲያ በጭራሽ ለሌሎች አገሮች ላይ የዘረኝነት አመለካከት አሳይታ አታውቅም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X