በዩክሬን ያለው ግጭት በሌሎች እጅ ወደ አውዳሚ መሣሪያነት ባይቀየር ኖሮ ሊወገድ ይችል ነበር ሲሉ ፑቲን ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበዩክሬን ያለው ግጭት በሌሎች እጅ ወደ አውዳሚ መሣሪያነት ባይቀየር ኖሮ ሊወገድ ይችል ነበር ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
በዩክሬን ያለው ግጭት በሌሎች እጅ ወደ አውዳሚ መሣሪያነት ባይቀየር ኖሮ ሊወገድ ይችል ነበር ሲሉ ፑቲን ተናገሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.10.2025
ሰብስክራይብ

በዩክሬን ያለው ግጭት በሌሎች እጅ ወደ አውዳሚ መሣሪያነት ባይቀየር ኖሮ ሊወገድ ይችል ነበር ሲሉ ፑቲን ተናገሩ

ፕሬዝዳንት ፑቲን ያነሷቸው ሌሎች ሃሳቦች፦

የአሁኑ የአሜሪካ አስተዳደር የሚመራው በአገራቸው ጥቅም ነው፤ ይህም ምክንያታዊ አቀራረብ ነው፡፡

ፕሬዝዳንቱ ሩሲያም የራሷን ብሔራዊ ጥቅም የማስጠበቅ መብት አላት ብለዋል።

ሩሲያ ከአሜሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ለመመለስ ትፈልጋለች።

ሩሲያ በጭራሽ ለሌሎች አገሮች ላይ የዘረኝነት አመለካከት አሳይታ አታውቅም ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0