ዓለም ላይ ለሁሉም ሰው ምን ማድረግ እንዳለበት የሚወስን ኃይል የለም፤ ወደፊትም አይኖርም ሲሉ ፑቲን ፑቲን ተናገሩ
18:46 02.10.2025 (የተሻሻለ: 18:54 02.10.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ዓለም ላይ ለሁሉም ሰው ምን ማድረግ እንዳለበት የሚወስን ኃይል የለም፤ ወደፊትም አይኖርም ሲሉ ፑቲን ፑቲን ተናገሩ
ፑቲን ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች ፦
ሩሲያ የኔቶ አባል የመሆን ፍላጎት በማሳየት ሁለት ጊዜ ጥያቄ አቅርባ ነበር፤ ነገር ግን በሁለቱም ጊዜያት ኔቶ ጥያቄውን ውድቅ አድርጓል።
በዓለም ላይ ማንም ምን ማድረግ እንዳለበት ሊወስን የሚችል ኃይል የለም፣ እናም አይኖርም።
ዴሞክራሲያዊ አሠራሮችን ወደ ፌዝ መቀየር ያለማቋረጥ ሊቀጥል አይችልም።
በምዕራቡ ዓለም ያለው ስርዓት ውጥረቶችን በማባባስ ዜጎቹን እያታለለ ነው ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል።
በአንዳንድ አገሮች የፖለቲካ ጥንካሬ እያገኙ ያሉ ተቃዋሚዎችን ለመከልከል ሙከራዎች እየተደረጉ ነው፤ ነገር ግን እነዚህ እገዳዎች አይሰሩም።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X