https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል ዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላን መያዟ የሽብር ድርጊት ነው - የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
እስራኤል ዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላን መያዟ የሽብር ድርጊት ነው - የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል ዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላን መያዟ የሽብር ድርጊት ነው - የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር "ለጋዛ ህዝብ የሰብአዊ ዕርዳታ ለማድረስ በዓለም አቀፍ ውሀ ላይ በመጓዝ ላይ በነበረው በዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላ (እርዳታ የጫኑ ጀልባዎች) ላይ... 02.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-02T14:20+0300
2025-10-02T14:20+0300
2025-10-02T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1772445_0:12:279:169_1920x0_80_0_0_6aa92b80fa9acb79f7d11efaa78bba2f.jpg
እስራኤል ዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላን መያዟ የሽብር ድርጊት ነው - የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር "ለጋዛ ህዝብ የሰብአዊ ዕርዳታ ለማድረስ በዓለም አቀፍ ውሀ ላይ በመጓዝ ላይ በነበረው በዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላ (እርዳታ የጫኑ ጀልባዎች) ላይ በእስራኤል ኃይሎች የተፈፀመው ጥቃት፤ ዓለም አቀፍ ሕግን በእጅጉ የሚጥስ እና የንፁሀን ሰላማዊ ሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የሚጥል የሽብር ድርጊት ነው" ሲል መግለጫው ያስነብባል።የቱርክ ፓርላማ አባልና የሱሙድ ፍሎቲላ ተሳታፊ የሆኑት ነጅመቲን ቻሊሽካን ከመንግሥት ባለሥልጣናት ተጨማሪ ምላሽ እንደሚጠብቁ ገልጸዋል። "አሜሪካ ውስጥ ድርድር ቢኖርም፣ እስራኤል ለፍሎቲላው ምንም ዓይነት መቻቻል ሳታሳይ የመርከቦቹን መንገድ ዘግታለች። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ዓለም አቀፍ ተዋናዮች በዚህ ሁኔታ ውስጥ ጣልቃ ይገባሉ ብዬ አስባለሁ... በመጀመሪያ ከፕሬዝዳንታችን ጨምሮ ከመንግሥት ባለሥልጣናት መግለጫዎችን እንጠብቃለን" ሲሉ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1772445_20:0:260:180_1920x0_80_0_0_ea6583d1c31ed0cfcb060f7335b4e691.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል ዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላን መያዟ የሽብር ድርጊት ነው - የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
14:20 02.10.2025 (የተሻሻለ: 14:24 02.10.2025) እስራኤል ዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላን መያዟ የሽብር ድርጊት ነው - የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
"ለጋዛ ህዝብ የሰብአዊ ዕርዳታ ለማድረስ በዓለም አቀፍ ውሀ ላይ በመጓዝ ላይ በነበረው በዓለም አቀፍ ሱሙድ ፍሎቲላ (እርዳታ የጫኑ ጀልባዎች) ላይ በእስራኤል ኃይሎች የተፈፀመው ጥቃት፤ ዓለም አቀፍ ሕግን በእጅጉ የሚጥስ እና የንፁሀን ሰላማዊ ሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የሚጥል የሽብር ድርጊት ነው" ሲል መግለጫው ያስነብባል።
የቱርክ ፓርላማ አባልና የሱሙድ ፍሎቲላ ተሳታፊ የሆኑት ነጅመቲን ቻሊሽካን ከመንግሥት ባለሥልጣናት ተጨማሪ ምላሽ እንደሚጠብቁ ገልጸዋል።
"አሜሪካ ውስጥ ድርድር ቢኖርም፣ እስራኤል ለፍሎቲላው ምንም ዓይነት መቻቻል ሳታሳይ የመርከቦቹን መንገድ ዘግታለች። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ዓለም አቀፍ ተዋናዮች በዚህ ሁኔታ ውስጥ ጣልቃ ይገባሉ ብዬ አስባለሁ... በመጀመሪያ ከፕሬዝዳንታችን ጨምሮ ከመንግሥት ባለሥልጣናት መግለጫዎችን እንጠብቃለን" ሲሉ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X