https://amh.sputniknews.africa
በሱዳን የተገደሉ ቅጥረኞች በዩክሬን የተሰሩ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሱዳን የጦር የደህንነት መረጃ መኮንን ተናገሩ
በሱዳን የተገደሉ ቅጥረኞች በዩክሬን የተሰሩ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሱዳን የጦር የደህንነት መረጃ መኮንን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በሱዳን የተገደሉ ቅጥረኞች በዩክሬን የተሰሩ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሱዳን የጦር የደህንነት መረጃ መኮንን ተናገሩከአማጺው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጎን ተሰልፈው ሲዋጉ የነበሩ የዩክሬን እና የኮሎምቢያ ቅጥረኞች፣ እነዚህን ድሮኖችን... 02.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-02T11:11+0300
2025-10-02T11:11+0300
2025-10-02T11:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1770254_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_4198558a76d01369f39ff84d2477f954.jpg
በሱዳን የተገደሉ ቅጥረኞች በዩክሬን የተሰሩ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሱዳን የጦር የደህንነት መረጃ መኮንን ተናገሩከአማጺው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጎን ተሰልፈው ሲዋጉ የነበሩ የዩክሬን እና የኮሎምቢያ ቅጥረኞች፣ እነዚህን ድሮኖችን ለመረጃ አገልግሎት እና የሱዳን ጦር ክፍሎችን ለማጥቃት ተጠቅመውበታል ሲሉ ኮሎኔል ፈትህ አል-ሰይድ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።ከዚህ ቀደም የሱዳን ጦር፣ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር ሲዋጉ የነበሩ የዩክሬን እና የኮሎምቢያ ቅጥረኞች በምዕራብ ሱዳን ዳርፉር ክልል በምትገኘው ኤል ፋሸር ከተማ መገደላቸውን ማስታወቁን ይታወሳል።በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1770254_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_3bcce7c033bade3ffdf2dc8eff206308.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሱዳን የተገደሉ ቅጥረኞች በዩክሬን የተሰሩ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሱዳን የጦር የደህንነት መረጃ መኮንን ተናገሩ
11:11 02.10.2025 (የተሻሻለ: 11:14 02.10.2025) በሱዳን የተገደሉ ቅጥረኞች በዩክሬን የተሰሩ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ተጠቅመዋል ሲሉ የሱዳን የጦር የደህንነት መረጃ መኮንን ተናገሩ
ከአማጺው የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጎን ተሰልፈው ሲዋጉ የነበሩ የዩክሬን እና የኮሎምቢያ ቅጥረኞች፣ እነዚህን ድሮኖችን ለመረጃ አገልግሎት እና የሱዳን ጦር ክፍሎችን ለማጥቃት ተጠቅመውበታል ሲሉ ኮሎኔል ፈትህ አል-ሰይድ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ከዚህ ቀደም የሱዳን ጦር፣ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋር ሲዋጉ የነበሩ የዩክሬን እና የኮሎምቢያ ቅጥረኞች በምዕራብ ሱዳን ዳርፉር ክልል በምትገኘው ኤል ፋሸር ከተማ መገደላቸውን ማስታወቁን ይታወሳል።
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X