https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል የሰብአዊ እርዳታ መርከቦችን ወደ ጋዛ እንዳይደርሱ አገደች
እስራኤል የሰብአዊ እርዳታ መርከቦችን ወደ ጋዛ እንዳይደርሱ አገደች
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል የሰብአዊ እርዳታ መርከቦችን ወደ ጋዛ እንዳይደርሱ አገደችከ40 በላይ ሲቪል ጀልባዎች የተዋቀረው 'ግሎባል ሱሙድ ፍሎቲላ' የተባለው ተልዕኮ፣ ከጋዛ ሰርጥ ዳርቻ 130 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በእስራኤል የባሕር ኃይል መታገዱን ተዘግቧል።የእስራኤል... 02.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-02T10:22+0300
2025-10-02T10:22+0300
2025-10-02T10:46+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1770083_0:19:1189:688_1920x0_80_0_0_572a053790acf4b690b04eeb5e0d3fa0.jpg
እስራኤል የሰብአዊ እርዳታ መርከቦችን ወደ ጋዛ እንዳይደርሱ አገደችከ40 በላይ ሲቪል ጀልባዎች የተዋቀረው 'ግሎባል ሱሙድ ፍሎቲላ' የተባለው ተልዕኮ፣ ከጋዛ ሰርጥ ዳርቻ 130 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በእስራኤል የባሕር ኃይል መታገዱን ተዘግቧል።የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መርከቦቹ መታገዳቸውን ያረጋገጠ ሲሆን፣ ተጓዦቹም ወደ እስራኤል ወደብ እየተዛወሩ መሆኑን ገልጿል።"የሐማስ-ሱሙድ ፍሎቲላ ብቸኛው ዓላማ ትንኮሳ ነው... እስራኤል ማንኛውንም እርዳታ በሰላማዊ መንገድ እና በአስተማማኝ መተላለፊያዎች ወደ ጋዛ ለማስተላለፍ ያቀረበችውን ጥያቄ አረጋግጣለች" ሲል የእስራኤል ይፋዊ መግለጫ አስነብቧል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1770083_124:0:1067:707_1920x0_80_0_0_bfa5ed54844554754ae5a0dee4193890.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል የሰብአዊ እርዳታ መርከቦችን ወደ ጋዛ እንዳይደርሱ አገደች
10:22 02.10.2025 (የተሻሻለ: 10:46 02.10.2025) እስራኤል የሰብአዊ እርዳታ መርከቦችን ወደ ጋዛ እንዳይደርሱ አገደችከ40 በላይ ሲቪል ጀልባዎች የተዋቀረው 'ግሎባል ሱሙድ ፍሎቲላ' የተባለው ተልዕኮ፣ ከጋዛ ሰርጥ ዳርቻ 130 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በእስራኤል የባሕር ኃይል መታገዱን ተዘግቧል።
የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መርከቦቹ መታገዳቸውን ያረጋገጠ ሲሆን፣ ተጓዦቹም ወደ እስራኤል ወደብ እየተዛወሩ መሆኑን ገልጿል።
"የሐማስ-ሱሙድ ፍሎቲላ ብቸኛው ዓላማ ትንኮሳ ነው... እስራኤል ማንኛውንም እርዳታ በሰላማዊ መንገድ እና በአስተማማኝ መተላለፊያዎች ወደ ጋዛ ለማስተላለፍ ያቀረበችውን ጥያቄ አረጋግጣለች" ሲል የእስራኤል ይፋዊ መግለጫ አስነብቧል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X