የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ
የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.10.2025
ሰብስክራይብ

የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ

🪖 የሱዳን ኃይሎች በምዕራብ ሱዳን ሰሜናዊ ዳርፉር ዋና ከተማ በሆነችው አል-ፋሸር በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል። ጦር ሠራዊቱ ለስፑትኒክ እንዳስታወቀው፣ በጥሩ ሁኔታ በተቀነባበረ የደፈጣ ውጊያ ኮሎምቢያውያን እና ዩክሬናውያንን ጨምሮ ብዙ የውጭ ዜጎች ተገድለዋል።

ወታደራዊ ኃይሉ አክሎም፣ በዳርፉር ከተገደሉት የዩክሬን ቅጥረኞች መካከል በሱዳን አማፂያን ጎን ሆነው ሲዋጉ የነበሩ የድሮን ባለሙያዎች ነበሩ።

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0