https://amh.sputniknews.africa
የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ
የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ🪖 የሱዳን ኃይሎች በምዕራብ ሱዳን ሰሜናዊ ዳርፉር ዋና ከተማ በሆነችው አል-ፋሸር በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል። ጦር ሠራዊቱ ለስፑትኒክ እንዳስታወቀው፣ በጥሩ ሁኔታ በተቀነባበረ... 01.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-01T20:46+0300
2025-10-01T20:46+0300
2025-10-01T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/01/1768168_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_110ca4b85ee10f4fd2c039d87d11ee04.jpg
የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ🪖 የሱዳን ኃይሎች በምዕራብ ሱዳን ሰሜናዊ ዳርፉር ዋና ከተማ በሆነችው አል-ፋሸር በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል። ጦር ሠራዊቱ ለስፑትኒክ እንዳስታወቀው፣ በጥሩ ሁኔታ በተቀነባበረ የደፈጣ ውጊያ ኮሎምቢያውያን እና ዩክሬናውያንን ጨምሮ ብዙ የውጭ ዜጎች ተገድለዋል። ወታደራዊ ኃይሉ አክሎም፣ በዳርፉር ከተገደሉት የዩክሬን ቅጥረኞች መካከል በሱዳን አማፂያን ጎን ሆነው ሲዋጉ የነበሩ የድሮን ባለሙያዎች ነበሩ።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/01/1768168_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_67dfbeaa2a052a9efae63fb8e91ea0e7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ
20:46 01.10.2025 (የተሻሻለ: 20:54 01.10.2025) የሱዳን ጦር ዳርፉር ውስጥ የዩክሬን ቅጥረኞችን መግደሉን አስታወቀ
🪖 የሱዳን ኃይሎች በምዕራብ ሱዳን ሰሜናዊ ዳርፉር ዋና ከተማ በሆነችው አል-ፋሸር በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል። ጦር ሠራዊቱ ለስፑትኒክ እንዳስታወቀው፣ በጥሩ ሁኔታ በተቀነባበረ የደፈጣ ውጊያ ኮሎምቢያውያን እና ዩክሬናውያንን ጨምሮ ብዙ የውጭ ዜጎች ተገድለዋል።
ወታደራዊ ኃይሉ አክሎም፣ በዳርፉር ከተገደሉት የዩክሬን ቅጥረኞች መካከል በሱዳን አማፂያን ጎን ሆነው ሲዋጉ የነበሩ የድሮን ባለሙያዎች ነበሩ።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X