የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ
የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.10.2025
ሰብስክራይብ

  የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ

የዘርፉን ችግር ይፈታል የተባለው ኮሜቴ የተዋቀወረው ላለፉት ሁለት ቀናት በጂቡቲ ሲካሄድ የቆየው ሁለተኛው የኢትዮ ጂቡቲ የቢዝነስ ማስፋፊያ ጉባዔ ተከትሎ ነው።

አዲስ አበባ የተካሄደው የመጀመሪያው ዙር ጉባኤ ክፍተቶችን በመለየት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን የዳሰሰ እንደነበር ይታወሳል።

ኮሚቴው በሁለቱም ሀገራት ከሎጂስቲክስ ዘርፉ ጋር ትስስር ካላቸው ተቋማት የተውጣጣ ነው።

የዘርፉን ጤናማነት በመጠበቅ፣ የዘመኑን ቴክኖሎጂ በማስታጠቅ እና ብቁ የሰው ኃይል በማፍራት ለሌሎችም ዘርፎች እንዲተርፍ ማድረግ እንደሚገባ በመድረኩ ተጠቅሷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ
የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.10.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0