የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ
15:50 01.10.2025 (የተሻሻለ: 16:04 01.10.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ
የዘርፉን ችግር ይፈታል የተባለው ኮሜቴ የተዋቀወረው ላለፉት ሁለት ቀናት በጂቡቲ ሲካሄድ የቆየው ሁለተኛው የኢትዮ ጂቡቲ የቢዝነስ ማስፋፊያ ጉባዔ ተከትሎ ነው።
አዲስ አበባ የተካሄደው የመጀመሪያው ዙር ጉባኤ ክፍተቶችን በመለየት የመፍትሔ አቅጣጫዎችን የዳሰሰ እንደነበር ይታወሳል።
ኮሚቴው በሁለቱም ሀገራት ከሎጂስቲክስ ዘርፉ ጋር ትስስር ካላቸው ተቋማት የተውጣጣ ነው።
የዘርፉን ጤናማነት በመጠበቅ፣ የዘመኑን ቴክኖሎጂ በማስታጠቅ እና ብቁ የሰው ኃይል በማፍራት ለሌሎችም ዘርፎች እንዲተርፍ ማድረግ እንደሚገባ በመድረኩ ተጠቅሷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ሎጂስቲክስ ዘርፉን የበለጠ ለማዘመን የሚያግዝ የቴክኒክ ኮሚቴ አቋቋሙ

© telegram sputnik_ethiopia
/