https://amh.sputniknews.africa
የአውሮፓ ሕብረት ከታገደው የሩሲያ ሀብት የተገኘ 4 ቢሊዮን ዩሮ ለዩክሬን መክፈሉን የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ
የአውሮፓ ሕብረት ከታገደው የሩሲያ ሀብት የተገኘ 4 ቢሊዮን ዩሮ ለዩክሬን መክፈሉን የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ሕብረት ከታገደው የሩሲያ ሀብት የተገኘ 4 ቢሊዮን ዩሮ ለዩክሬን መክፈሉን የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ፣ ከዚህ ገንዘብ 2 ቢሊዮን ዩሮ የሚሆነው ለሰው አልባ አውሮፕላኖች ምርት ይውላል።ቀደም ሲል የሩሲያው ፕሬዝዳንት... 01.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-01T14:06+0300
2025-10-01T14:06+0300
2025-10-01T14:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/01/1764014_0:35:680:418_1920x0_80_0_0_583a8b04762a2e7c11047305a1929707.jpg
የአውሮፓ ሕብረት ከታገደው የሩሲያ ሀብት የተገኘ 4 ቢሊዮን ዩሮ ለዩክሬን መክፈሉን የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ፣ ከዚህ ገንዘብ 2 ቢሊዮን ዩሮ የሚሆነው ለሰው አልባ አውሮፕላኖች ምርት ይውላል።ቀደም ሲል የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የሩሲያን ሀብቶች ለማገድ መታሰቡ በንብረት ላይ የነበረውን የማይደፈር መርህ እምነት የሚሸረሽር እርምጃ ነው ሲሉ ተችተው ነበር።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/01/1764014_38:0:642:453_1920x0_80_0_0_46c473c9d2613bf27e4276f0da481cec.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአውሮፓ ሕብረት ከታገደው የሩሲያ ሀብት የተገኘ 4 ቢሊዮን ዩሮ ለዩክሬን መክፈሉን የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ
14:06 01.10.2025 (የተሻሻለ: 14:14 01.10.2025) የአውሮፓ ሕብረት ከታገደው የሩሲያ ሀብት የተገኘ 4 ቢሊዮን ዩሮ ለዩክሬን መክፈሉን የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ
እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ፣ ከዚህ ገንዘብ 2 ቢሊዮን ዩሮ የሚሆነው ለሰው አልባ አውሮፕላኖች ምርት ይውላል።
ቀደም ሲል የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ የሩሲያን ሀብቶች ለማገድ መታሰቡ በንብረት ላይ የነበረውን የማይደፈር መርህ እምነት የሚሸረሽር እርምጃ ነው ሲሉ ተችተው ነበር።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X