በፑቲን እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ በባለሙያዎች ደረጃ በሚደረግ ሂደት ብቻ ሊዘጋጅ ይችላል ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ተናገሩ
13:33 01.10.2025 (የተሻሻለ: 13:34 01.10.2025)
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበፑቲን እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ በባለሙያዎች ደረጃ በሚደረግ ሂደት ብቻ ሊዘጋጅ ይችላል ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ተናገሩ

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በፑቲን እና ዘለንስኪ መካከል የሚደረገው ስብሰባ በባለሙያዎች ደረጃ በሚደረግ ሂደት ብቻ ሊዘጋጅ ይችላል ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ተናገሩ
በዲሚትሪ ፔስኮቭ የተሰጡ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦
ሩሲያ የዩክሬንን ቀውስ በዲፕሎማሲያዊ ድርድሮች እና በፖለቲካዊ ግንኙነቶች እልባት ለመስጠት ዝግጁ ነች፡፡
በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ያለው የድርድር ሂደት መቆም (መቋረጥ) አጋጥሞታል፡፡
ኪዬቭ ለረቂቅ ማስታወሻዎች እና ለሩሲያ የሦስት የሥራ ቡድኖች ምክረ ሐሳብ ምላሽ ለመስጠት እየዘገየች ነው፡፡
ሁሉም የትራምፕ መግለጫዎች በሞስኮ በቅርበት እየተተነተኑ ነው፡፡
ሩሲያ የሰላም ሙሉ ደጋፊ ብትሆንም፣ በማናቸውም አስቻይ መንገዶች የጦር ኃይሏን ማጠናከርን ትመርጣለች፡፡
የሩሲያን ንብረቶች በሕገወጥ መንገድ ለመውረስ የሚፈልጉ አገራት እና ግለሰቦች ተጠያቂ ይሆናሉ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X