https://amh.sputniknews.africa
በዓረቡ ዓለም ተደማጭነትን ለማሳደግ የዓረብ ሊግ አባልነት የላቀ አስተዋፅኦ አለው - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
በዓረቡ ዓለም ተደማጭነትን ለማሳደግ የዓረብ ሊግ አባልነት የላቀ አስተዋፅኦ አለው - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
Sputnik አፍሪካ
በዓረቡ ዓለም ተደማጭነትን ለማሳደግ የዓረብ ሊግ አባልነት የላቀ አስተዋፅኦ አለው - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባሉ፣ ኢትዮጵያ የዓረብ ሊግን በአባልነት አሊያም በታዛቢነት... 30.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-30T17:50+0300
2025-09-30T17:50+0300
2025-09-30T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1e/1756215_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_4a3f1508cd33107feead47380e833181.jpg
በዓረቡ ዓለም ተደማጭነትን ለማሳደግ የዓረብ ሊግ አባልነት የላቀ አስተዋፅኦ አለው - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባሉ፣ ኢትዮጵያ የዓረብ ሊግን በአባልነት አሊያም በታዛቢነት በመቀላቀል ብሔራዊ ጥቅሟን በቀጥታ ለዓረቡ ማሳወቅ እንደምትችል ተናግረዋል። "አባልነቱ አገሪቱ በሊጉ አቋሟን፣ ፖሊሲዋን እና ፍላጎቷን በቀጥታ በመግለጽ ከኢትዮጵያ በተቃራኒ የሚቆሙ አገራትን ጭምር ለማሸነፍ ያግዛታል" ብለዋል። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ኢትዮጵያ ከዓረቡ ዓለም ጋር ያላትን የረጅም ዘመናት የንግድ፣ የባህል፣ የታሪክ እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትም አውስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በዓረቡ ዓለም ተደማጭነትን ለማሳደግ የዓረብ ሊግ አባልነት የላቀ አስተዋፅኦ አለው - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
Sputnik አፍሪካ
በዓረቡ ዓለም ተደማጭነትን ለማሳደግ የዓረብ ሊግ አባልነት የላቀ አስተዋፅኦ አለው - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
2025-09-30T17:50+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1e/1756215_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_8688c855287ff27ce52a6c7cc058eb85.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በዓረቡ ዓለም ተደማጭነትን ለማሳደግ የዓረብ ሊግ አባልነት የላቀ አስተዋፅኦ አለው - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
17:50 30.09.2025 (የተሻሻለ: 17:54 30.09.2025) በዓረቡ ዓለም ተደማጭነትን ለማሳደግ የዓረብ ሊግ አባልነት የላቀ አስተዋፅኦ አለው - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባሉ፣ ኢትዮጵያ የዓረብ ሊግን በአባልነት አሊያም በታዛቢነት በመቀላቀል ብሔራዊ ጥቅሟን በቀጥታ ለዓረቡ ማሳወቅ እንደምትችል ተናግረዋል።
"አባልነቱ አገሪቱ በሊጉ አቋሟን፣ ፖሊሲዋን እና ፍላጎቷን በቀጥታ በመግለጽ ከኢትዮጵያ በተቃራኒ የሚቆሙ አገራትን ጭምር ለማሸነፍ ያግዛታል" ብለዋል።
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ኢትዮጵያ ከዓረቡ ዓለም ጋር ያላትን የረጅም ዘመናት የንግድ፣ የባህል፣ የታሪክ እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትም አውስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X