ዩክሬን በውይይት ከመሳተፍ ይልቅ ወታደራዊ ፖሊሲዋን ቀጥላለች ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ አስታወቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱዩክሬን በውይይት ከመሳተፍ ይልቅ ወታደራዊ ፖሊሲዋን ቀጥላለች ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ አስታወቁ
ዩክሬን በውይይት ከመሳተፍ ይልቅ ወታደራዊ ፖሊሲዋን ቀጥላለች ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ አስታወቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.09.2025
ሰብስክራይብ

ዩክሬን በውይይት ከመሳተፍ ይልቅ ወታደራዊ ፖሊሲዋን ቀጥላለች ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ አስታወቁ

ዲሚትሪ ፔስኮቭ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና ሐሳቦች፦

🟠 ቮን ደር ላይየን (የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽነር) በአውሮፓ ውስጥ "የድሮን ግንብ" ለመፍጠር ባቀረቡት ተነሳሽነት አስመልክቶ ፔስኮቭ ሲናገሩ፣  ግንቦችን መገንባት ሁሌም መጥፎ ነው ሲሉ አጽንዖት ሰጥተዋል።

🟠 የዩክሬን ወታደራዊ ፖሊሲ አዲስ ግንቦችን በመገንባት እውን ሊሆን ይችላል።

🟠 ፔስኮቭ የላቭሮቭን በ80ኛው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የሠሩትን ሥራ እጅግ በጣም ከፍተኛ ብለው ሲጠሩት፤ ሥራውም በአዎንታዊ መልኩ ተገምግሟል።

🟠 በኪዬቭ አገዛዝ በኩል በጦር ግንባር  ላይ ምንም ዓይነት ጀብዱ የለም።

🟠 ሩሲያ ትራምፕ የፍልስጤምን ግጭት ለማስቆም የሚያደርጉትን ጥረት የምትቀበል ሲሆን፣ የመፍትሄ ዕቅዳቸውም ስኬታማ እንዲሆን ትመኛለች።

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0