https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቀጥታ የንግድ ድርድር ማድረግ የሚችሉበት የበየነ መረብ ሥርዓት ለመፍጠር እየተሠራ ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቀጥታ የንግድ ድርድር ማድረግ የሚችሉበት የበየነ መረብ ሥርዓት ለመፍጠር እየተሠራ ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቀጥታ የንግድ ድርድር ማድረግ የሚችሉበት የበየነ መረብ ሥርዓት ለመፍጠር እየተሠራ ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ የቀጥታ የንግድ ድርድሩን ወደ ተግባር ለማስገባት ሀገራቱ ነጋዴዎችን ለይቶ የማሳወቅ... 29.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-29T20:11+0300
2025-09-29T20:11+0300
2025-09-29T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1d/1745885_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_1402ac9ed0fc3ed30b9d8030615df399.jpg
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቀጥታ የንግድ ድርድር ማድረግ የሚችሉበት የበየነ መረብ ሥርዓት ለመፍጠር እየተሠራ ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ የቀጥታ የንግድ ድርድሩን ወደ ተግባር ለማስገባት ሀገራቱ ነጋዴዎችን ለይቶ የማሳወቅ ሥራ መሥራታቸውንም በተለይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡ "ይህ አሠራር ከሩሲያ ውጭ ከየትኛውም ሌላ አገር ጋር የለንም። ቡና፣ በቆሎ፣ ቦልቄ፣ አበባ እና ሌሎች ምርቶችን ለመግዛት በቀጥታ ድርድር የሚደረግበትን ይህን ፕላትፎርም ለመፍጠር፤ በእኔ እና በሩሲያ አቻዬ የሚመራ ግብረ ሃይል አደራጅተናል" ብለዋል። ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ከብሪክስ ሀገራት ጋር በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ያላትን ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር እየሠራች መሆኗንሞ አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቀጥታ የንግድ ድርድር ማድረግ የሚችሉበት የበየነ መረብ ሥርዓት ለመፍጠር እየተሠራ ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቀጥታ የንግድ ድርድር ማድረግ የሚችሉበት የበየነ መረብ ሥርዓት ለመፍጠር እየተሠራ ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
2025-09-29T20:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1d/1745885_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_62e8a4491052be1868ffe25809ef82d7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቀጥታ የንግድ ድርድር ማድረግ የሚችሉበት የበየነ መረብ ሥርዓት ለመፍጠር እየተሠራ ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
20:11 29.09.2025 (የተሻሻለ: 20:14 29.09.2025) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በቀጥታ የንግድ ድርድር ማድረግ የሚችሉበት የበየነ መረብ ሥርዓት ለመፍጠር እየተሠራ ነው - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር
ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ የቀጥታ የንግድ ድርድሩን ወደ ተግባር ለማስገባት ሀገራቱ ነጋዴዎችን ለይቶ የማሳወቅ ሥራ መሥራታቸውንም በተለይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል፡፡
"ይህ አሠራር ከሩሲያ ውጭ ከየትኛውም ሌላ አገር ጋር የለንም። ቡና፣ በቆሎ፣ ቦልቄ፣ አበባ እና ሌሎች ምርቶችን ለመግዛት በቀጥታ ድርድር የሚደረግበትን ይህን ፕላትፎርም ለመፍጠር፤ በእኔ እና በሩሲያ አቻዬ የሚመራ ግብረ ሃይል አደራጅተናል" ብለዋል።
ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ከብሪክስ ሀገራት ጋር በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ያላትን ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር እየሠራች መሆኗንሞ አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X