አዲስ የህጻናትና ወጣቶች ዘመናዊ የኪነጥበብ ማዕከል በአዲስ አበባ ተመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአዲስ የህጻናትና ወጣቶች ዘመናዊ የኪነጥበብ ማዕከል በአዲስ አበባ ተመረቀ
አዲስ የህጻናትና ወጣቶች ዘመናዊ የኪነጥበብ ማዕከል በአዲስ አበባ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.09.2025
ሰብስክራይብ

አዲስ የህጻናትና ወጣቶች ዘመናዊ የኪነጥበብ ማዕከል በአዲስ አበባ ተመረቀ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኪነጥበብ እሴቶችን ለማጎልበት፣ ስልጣኔን ለማፋጠን እና ማህበረሰባዊ ትርክትን ለመቅረጽ ወሳኝ መሳሪያ መሆኑን በመገንዘብ ማዕከሉ መገንባቱን ተናግረዋል፡፡

ሕንጻው የኪነጥበብን ኃይል ለሀገር ግንባታና ለትውልድ ለውጥ ለመጠቀም ቁርጠኛ እንደሆንን ማሳያ ነው ሲሉ ገልፀዋል።

የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፤ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ 110 ፕላዛዎችና ከ50 በላይ የአምፊቲያትር ቦታዎች መገንባታቸንም አስታውቀዋል።

አዲስ የተመረቀው የቴዓትር ማዕከል፦

በሁለት 14 ፎቅ ህንጻዎች ውስጥ የሚገኝ፣

1 ሺህ 200 ሰዎችን የመያዝ አቅም ያለው የቴአትር አዳራሽ፣

ሁለት የሲኒማ አዳራሾችና የተለያዩ ልዩ የአገልግሎት መስጫ ስፍራዎች ያሉት ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
አዲስ የህጻናትና ወጣቶች ዘመናዊ የኪነጥበብ ማዕከል በአዲስ አበባ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
1/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
አዲስ የህጻናትና ወጣቶች ዘመናዊ የኪነጥበብ ማዕከል በአዲስ አበባ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
2/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
አዲስ የህጻናትና ወጣቶች ዘመናዊ የኪነጥበብ ማዕከል በአዲስ አበባ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
3/4
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
አዲስ የህጻናትና ወጣቶች ዘመናዊ የኪነጥበብ ማዕከል በአዲስ አበባ ተመረቀ - Sputnik አፍሪካ
4/4
1/4
2/4
3/4
4/4
አዳዲስ ዜናዎች
0