'ህይወት በአብያተ መንግሥት' የተሰኘ መርኃ-ግብር በጎንደር ከተማ ተጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ'ህይወት በአብያተ መንግሥት' የተሰኘ መርኃ-ግብር በጎንደር ከተማ ተጀመረ
'ህይወት በአብያተ መንግሥት' የተሰኘ መርኃ-ግብር በጎንደር ከተማ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.09.2025
ሰብስክራይብ

'ህይወት በአብያተ መንግሥት' የተሰኘ መርኃ-ግብር በጎንደር ከተማ ተጀመረ

በከተማዋ የሚገኘው የፋሲል አብያተ መንግሥትን የቱሪስት ተደራሽነት ለማሳደግ እንዲሁም የቀደምት ነገሥታት ክዋኔዎች እና ታሪካዊ ሁነቶች በትውልዱ እንዲዘከሩ ለማድረግ መጀመሩን የቱሪዝም ሚኒስተሯ ሰላማዊት ካሣ ተናግረዋል፡፡

‘ህይወት በአብያተ መንግሥት’ በቀደመው ጊዜ ነገሥታቱ ይከውኗቸው የነበሩ ሁነቶችን ከመመለስ ባለፈ ጎብኝዎችን የታሪክ አካል እንደሚያደርግ ገልፀዋል፡፡

መርኃ ግብሩ የቱሪስቶችን የቆይታ ግዜ ከማራዘም ባለፈ በቅርሶች ላይ ህይወትን ለመዝራት እንደሚያግዝ ያነሱት ሚኒስትሯ፤ በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ባሉ አብያተ መንግሥታት እንደሚስፋፋም ጠቁመዋል፡፡

በማስጀመሪያ መርኃ-ግብሩ 300 ባለሙያዎች የተሳተፉበት የቀደምት ነገሥታት የጥንት ክዋኔዎች ቀርበዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
'ህይወት በአብያተ መንግሥት' የተሰኘ መርኃ-ግብር በጎንደር ከተማ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
'ህይወት በአብያተ መንግሥት' የተሰኘ መርኃ-ግብር በጎንደር ከተማ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
'ህይወት በአብያተ መንግሥት' የተሰኘ መርኃ-ግብር በጎንደር ከተማ ተጀመረ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0