በኢትዮጵያ በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን ዕጣ ፈንታ የሚወስን መመሪያ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለፀ
15:44 29.09.2025 (የተሻሻለ: 15:54 29.09.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በኢትዮጵያ በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን ዕጣ ፈንታ የሚወስን መመሪያ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለፀ
የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሀሰን በነዳጅ የሚሠሩና አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ተሽከርካሪዎች ዕጣ ፈንታቸው ወደ ኤሌክትሪክ መቀየር ነው ማለታቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ለዚህም የነዳጅ ተሽከርካሪዎችን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር የሚያስችል ስታንዳርድ ፀድቆ መመሪያ በዝግጅት ሂደት ላይ ይገኛል ብለዋል።
ኢትዮጵያ በመጪዎቹ 10 ዓመታት ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገቡ ተሽከርካሪዎች መካከል 95 በመቶ የሚሆኑትን ኤሌክትሪክ ለማድረግ እየሠራች መሆኑን ሚኒስትር ዴታው ተናግረዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X