https://amh.sputniknews.africa
ናሚቢያ በሀገሪቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ለመዋጋት 500 ወታደሮችን አሰማራች
ናሚቢያ በሀገሪቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ለመዋጋት 500 ወታደሮችን አሰማራች
Sputnik አፍሪካ
ናሚቢያ በሀገሪቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ለመዋጋት 500 ወታደሮችን አሰማራች በአፍሪካ ከሚገኙ ትላልቅ የተፈጥሮ ጥበቃ ቦታዎች አንዱ የሆነውን እና ለአደጋ የተጋለጠው የጥቁር አውራሪስ መኖሪያ የሆነው ኤቶሻ ብሔራዊ ፓርክ አንድ ሶስተኛ ክፍል በከፍተኛ... 28.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-28T20:09+0300
2025-09-28T20:09+0300
2025-09-28T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1736406_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_a11c25efbb3a7010eeffee61cea3f86d.jpg
ናሚቢያ በሀገሪቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ለመዋጋት 500 ወታደሮችን አሰማራች በአፍሪካ ከሚገኙ ትላልቅ የተፈጥሮ ጥበቃ ቦታዎች አንዱ የሆነውን እና ለአደጋ የተጋለጠው የጥቁር አውራሪስ መኖሪያ የሆነው ኤቶሻ ብሔራዊ ፓርክ አንድ ሶስተኛ ክፍል በከፍተኛ የዱር እሳት ተቃጥሏል። ሰደድ እሳቱ ከመስከረም 12 ጀምሮ ሲነድ የቆየ ሲሆን፤ ቢያንስ ዘጠኝ የሜዳ ፍየሎችን ሲገድል ከባድ አካባቢያዊ ጉዳትም አድርሷል ሲሉ የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። በአቅራቢያ ከሚገኙ እርሻዎች የከሰል ምርት ሂደት የተነሳ ሊሆን እንደሚችል ተናግረዋል። ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምሥሎችበእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ናሚቢያ በሀገሪቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ለመዋጋት 500 ወታደሮችን አሰማራች
Sputnik አፍሪካ
ናሚቢያ በሀገሪቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ለመዋጋት 500 ወታደሮችን አሰማራች
2025-09-28T20:09+0300
true
PT1S
ናሚቢያ በሀገሪቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ለመዋጋት 500 ወታደሮችን አሰማራች
Sputnik አፍሪካ
ናሚቢያ በሀገሪቱ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ለመዋጋት 500 ወታደሮችን አሰማራች
2025-09-28T20:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1736406_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_fa60354e9a8cd6a4f349957d0ebf22ce.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia