https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ መወከል አለባቸው - ቤላሩስ
አፍሪካ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ መወከል አለባቸው - ቤላሩስ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ መወከል አለባቸው - ቤላሩስ "ድርጅቱ ከጊዜው ጋር መሄድ አለበት" ሲሉ የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ራይዘንኮቭ በኒውዮርክ በተካሄደው 80ኛው የጠቅላላ... 28.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-28T19:57+0300
2025-09-28T19:57+0300
2025-09-28T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1735248_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_4bba6efdbb17fadd5e0c3d1ca9c91424.jpg
አፍሪካ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ መወከል አለባቸው - ቤላሩስ "ድርጅቱ ከጊዜው ጋር መሄድ አለበት" ሲሉ የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ራይዘንኮቭ በኒውዮርክ በተካሄደው 80ኛው የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ ከእነዚህ ሦስት አህጉራት በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን በማካተት የፀጥታውን ምክር ቤት የማስፋፋት ተነሳሽነቶችን ደግፈዋል። ይህ የለውጥ ጥሪ በተለይ በበርካታ የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ንግግሮች በመደበኛነት እየተንፀባረቀ ይገኛል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኃያላኖች ውይይት እንዲያደርጉ በማስቻል የዓለም ጦርነትን ቢከላከልም፤ "ብዙ ወቅታዊ ደም አፋሳሽ ክልላዊ ግጭቶችን ለማስቆም እየተቸገረ ነው" ያሉት ሚኒስትሩ፤ ተጨማሪ እርምጃ እና አካታችነት እንዲኖር ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1735248_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_a0c3a6a52909a5290858f9ba3daa5e47.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ መወከል አለባቸው - ቤላሩስ
19:57 28.09.2025 (የተሻሻለ: 20:04 28.09.2025) አፍሪካ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ መወከል አለባቸው - ቤላሩስ
"ድርጅቱ ከጊዜው ጋር መሄድ አለበት" ሲሉ የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ራይዘንኮቭ በኒውዮርክ በተካሄደው 80ኛው የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።
ሚኒስትሩ ከእነዚህ ሦስት አህጉራት በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን በማካተት የፀጥታውን ምክር ቤት የማስፋፋት ተነሳሽነቶችን ደግፈዋል። ይህ የለውጥ ጥሪ በተለይ በበርካታ የደቡባዊ ዓለም ሀገራት ንግግሮች በመደበኛነት እየተንፀባረቀ ይገኛል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኃያላኖች ውይይት እንዲያደርጉ በማስቻል የዓለም ጦርነትን ቢከላከልም፤ "ብዙ ወቅታዊ ደም አፋሳሽ ክልላዊ ግጭቶችን ለማስቆም እየተቸገረ ነው" ያሉት ሚኒስትሩ፤ ተጨማሪ እርምጃ እና አካታችነት እንዲኖር ጥሪ አቅርበዋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X