https://amh.sputniknews.africa
ሰሮጌ ላቭሮቭ ድምፅ ላጡት ሲሟገቱ ቆይተዋል - ማላዊ ጦመሪ
ሰሮጌ ላቭሮቭ ድምፅ ላጡት ሲሟገቱ ቆይተዋል - ማላዊ ጦመሪ
Sputnik አፍሪካ
ሰሮጌ ላቭሮቭ ድምፅ ላጡት ሲሟገቱ ቆይተዋል - ማላዊ ጦመሪ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በተባበሩት መንግሥታት መድረክ የአፍሪካ እና እስያ ሕዝቦች ነፃ የመሆን መብት እንዳላቸው መናገራቸውን ኢቦ ሳይ ለስፑትኒክ አፍሪካ አንስተዋል። እነዚህ ሕዝቦች... 28.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-28T17:43+0300
2025-09-28T17:43+0300
2025-09-28T17:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1733152_0:82:1280:802_1920x0_80_0_0_b36f17934a033b88c06ab8ce3673ebed.jpg
ሰሮጌ ላቭሮቭ ድምፅ ላጡት ሲሟገቱ ቆይተዋል - ማላዊ ጦመሪ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በተባበሩት መንግሥታት መድረክ የአፍሪካ እና እስያ ሕዝቦች ነፃ የመሆን መብት እንዳላቸው መናገራቸውን ኢቦ ሳይ ለስፑትኒክ አፍሪካ አንስተዋል። እነዚህ ሕዝቦች "በራሳቸው የመወሰን መብት አላቸው"፤ ላቭሮቭ እንደሁልጊዜውም በተመድ ጉባዔ በጣም ጥሩ ንግግር አድርገዋል ብለዋል። አፍሪካ መቀመጫ እንዲኖራት የተባበሩት መንግሥታትን ዳግም ተዋቅሮ ማየት ይኖርብናል ያሉት ማሊያዊው ጦማሪ፤ ይህ ሀሳብ በሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መዳሰሱንም ጠቁመዋል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1733152_52:0:1229:883_1920x0_80_0_0_01355956b841f53e0c599c090f49351b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሰሮጌ ላቭሮቭ ድምፅ ላጡት ሲሟገቱ ቆይተዋል - ማላዊ ጦመሪ
17:43 28.09.2025 (የተሻሻለ: 17:44 28.09.2025) ሰሮጌ ላቭሮቭ ድምፅ ላጡት ሲሟገቱ ቆይተዋል - ማላዊ ጦመሪ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በተባበሩት መንግሥታት መድረክ የአፍሪካ እና እስያ ሕዝቦች ነፃ የመሆን መብት እንዳላቸው መናገራቸውን ኢቦ ሳይ ለስፑትኒክ አፍሪካ አንስተዋል።
እነዚህ ሕዝቦች "በራሳቸው የመወሰን መብት አላቸው"፤ ላቭሮቭ እንደሁልጊዜውም በተመድ ጉባዔ በጣም ጥሩ ንግግር አድርገዋል ብለዋል።
አፍሪካ መቀመጫ እንዲኖራት የተባበሩት መንግሥታትን ዳግም ተዋቅሮ ማየት ይኖርብናል ያሉት ማሊያዊው ጦማሪ፤ ይህ ሀሳብ በሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መዳሰሱንም ጠቁመዋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X