አቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት በሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ የጎብኚዎች ቻርተር በረራ አካሄደ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት በሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ የጎብኚዎች ቻርተር በረራ አካሄደ
አቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት በሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ የጎብኚዎች ቻርተር በረራ አካሄደ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.09.2025
ሰብስክራይብ

አቢሲኒያ የበረራ አገልግሎት በሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ የጎብኚዎች ቻርተር በረራ አካሄደ

አቢሲኒያ የበረራ አገልግሎትና የአቪዬሽን አካዳሚ ወደ ሕዳሴ ግድብ ያስጀመረው በረራ ስፍራውን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ በማደረግ ረገድ አዲስ ምዕራፍ ነው ተብሏል።

የግድቡን ምርቃት ተከትሎ ኢትዮጵያዊ-አሜሪካውያን የዲያስፖራ ጎብኚዎችን የጫነው አውሮፕላን መስከረም 25 ወደ ስፍራው በሯል።

አቢሲኒያ የበረራ አገልገሎት በሕዳሴ ግድብ የቱሪዝም በረራዎችን በማቅረብ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ቻርተር አየር መንገድ በመሆኑ ይተሰማውን ኩራት ገልጿል።

በሰው ሠራሽ አሰተውህሎት የበለፀገ ምሥል

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0