https://amh.sputniknews.africa/20250928/1731030.html
በአፍሪካ በርካታ ዕድሎች አሉ - የዓለም የኒውክሌር ማኅበር
በአፍሪካ በርካታ ዕድሎች አሉ - የዓለም የኒውክሌር ማኅበር
Sputnik አፍሪካ
በአፍሪካ በርካታ ዕድሎች አሉ - የዓለም የኒውክሌር ማኅበር "ሰፊ ሀብት ያላቸው በርካታ የአፍሪካ ሀገራት አሉ። ያንን ሀብት በመፈለግ እና በማውጣት ላይ በርግጥም ኢንቨስት ልናደርግ ይገባል” ሲሉ የዓለም የኒውክሌር ኅብረት ዋና ዳይሬክተር ሳማ ቢልባኦ... 28.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-28T13:08+0300
2025-09-28T13:08+0300
2025-09-28T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1730876_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_a47feed01056a5e952d54019a47cd49e.jpg
በአፍሪካ በርካታ ዕድሎች አሉ - የዓለም የኒውክሌር ማኅበር "ሰፊ ሀብት ያላቸው በርካታ የአፍሪካ ሀገራት አሉ። ያንን ሀብት በመፈለግ እና በማውጣት ላይ በርግጥም ኢንቨስት ልናደርግ ይገባል” ሲሉ የዓለም የኒውክሌር ኅብረት ዋና ዳይሬክተር ሳማ ቢልባኦ ሊዮን ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ቢልባኦ የሩሲያ የኒውክሌር ኮርፖሬሽን ሮሳቶም ሀገራት የኒውክሌር ኢነርጂ አቅማቸውን መጠቀም እንዲችሉ ያደረገ “አስደናቂ የትብብር ታሪክ” እንዳለው አንስተዋል። የዓለም የኒውክሌር ነዳጅ ምርትን አስመልክቶ የተናገሩት ዋና ዳይሬክተሯ፤ በርካታ ሀገራት የዩራኒየም ምርትን በመፈለግና በማውጣት ተጨባጭ ጥረት እያደረጉ መሆኑን ገልፀዋል። ሩሲያ እ.ኤ.አ በ2030 የመጀመሪያውን ዝግ የሙሉ ዑደት የኒውክሌር ኃይል ስርዓት በቶምስክ ክልል ለመገንባት ማቀዷ ላይ ሀሳብ ሲሰጡ፤ የሩሲያን አቅም አረጋግጠዋል። የሀገሪቱን የ40 እና 50 ዓመት ፈጣን ሪአክተሮች የማንቀሳቀስ ልምድ በመጥቀስ፤ "ሩሲያ እንደዚህ አይነት ተግባራትን ለመፈፀም እውቀትና ባለሙያዎች አሏት" ብለዋል። በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1730876_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_08bf520a4388ed261c2a53ef23b800cf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በአፍሪካ በርካታ ዕድሎች አሉ - የዓለም የኒውክሌር ማኅበር
13:08 28.09.2025 (የተሻሻለ: 13:14 28.09.2025) በአፍሪካ በርካታ ዕድሎች አሉ - የዓለም የኒውክሌር ማኅበር
"ሰፊ ሀብት ያላቸው በርካታ የአፍሪካ ሀገራት አሉ። ያንን ሀብት በመፈለግ እና በማውጣት ላይ በርግጥም ኢንቨስት ልናደርግ ይገባል” ሲሉ የዓለም የኒውክሌር ኅብረት ዋና ዳይሬክተር ሳማ ቢልባኦ ሊዮን ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ቢልባኦ የሩሲያ የኒውክሌር ኮርፖሬሽን ሮሳቶም ሀገራት የኒውክሌር ኢነርጂ አቅማቸውን መጠቀም እንዲችሉ ያደረገ “አስደናቂ የትብብር ታሪክ” እንዳለው አንስተዋል።
የዓለም የኒውክሌር ነዳጅ ምርትን አስመልክቶ የተናገሩት ዋና ዳይሬክተሯ፤ በርካታ ሀገራት የዩራኒየም ምርትን በመፈለግና በማውጣት ተጨባጭ ጥረት እያደረጉ መሆኑን ገልፀዋል።
ሩሲያ እ.ኤ.አ በ2030 የመጀመሪያውን ዝግ የሙሉ ዑደት የኒውክሌር ኃይል ስርዓት በቶምስክ ክልል ለመገንባት ማቀዷ ላይ ሀሳብ ሲሰጡ፤ የሩሲያን አቅም አረጋግጠዋል።
የሀገሪቱን የ40 እና 50 ዓመት ፈጣን ሪአክተሮች የማንቀሳቀስ ልምድ በመጥቀስ፤ "ሩሲያ እንደዚህ አይነት ተግባራትን ለመፈፀም እውቀትና ባለሙያዎች አሏት" ብለዋል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X