አማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን አስጀመረ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን አስጀመረ
አማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን አስጀመረ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.09.2025
ሰብስክራይብ

አማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን አስጀመረ

መሶብ ለዜጎች ዘመናዊ እና ቀልጣፋ አገልግሎቶችን ለማቅረብ፣ የአገልግሎት ፈላጊዎችን ጊዜ እና ወጪ ለመቆጠብ እንዲሁም የተገልጋዮችን እርካታ ለማሳደግ ጉልህ ሚና ይኖረዋል ተብሏል።

የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ፦

14 ተቋማትን በውስጡ ይይዛል

47 አገልግሎቶችንም ይሰጣል።

ማዕከሉ የመኪና ማቆሚያ፣ የሕፃናት ማቆያ እና ሌሎች ዘመናዊ አገልግሎቶችንም አካትቷል።

ኢትዮጵያ መሰል የአገልግሎት መስጫ ማዕከላትን በክልሎች በማስፋፋት ላይ ትገኛለች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
አማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን አስጀመረ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
አማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን አስጀመረ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
አማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን አስጀመረ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0