https://amh.sputniknews.africa
የውሳኔ ቁጥር 223ን ማዕቀብ የመመለስ ሂደት ዓላማ ኢራንን ሁሌም "አፍኖ ለመያዝ" ነው - ላቭሮቭ
የውሳኔ ቁጥር 223ን ማዕቀብ የመመለስ ሂደት ዓላማ ኢራንን ሁሌም "አፍኖ ለመያዝ" ነው - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
የውሳኔ ቁጥር 223ን ማዕቀብ የመመለስ ሂደት ዓላማ ኢራንን ሁሌም "አፍኖ ለመያዝ" ነው - ላቭሮቭ ኢራን ማዕቀቡን የመመለስ ውሳኔው ላይ ለመስማማት ፈቃደኛ መሆኗ የኒውክሌር ስምምነት ቅድመ ሁኔታዎችን ለመጣስ ምንም ፍላጎት እንደሌላት... 27.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-27T20:30+0300
2025-09-27T20:30+0300
2025-09-28T11:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1727409_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ecd8655ebb36e18d2e364b8b878d2feb.jpg
የውሳኔ ቁጥር 223ን ማዕቀብ የመመለስ ሂደት ዓላማ ኢራንን ሁሌም "አፍኖ ለመያዝ" ነው - ላቭሮቭ ኢራን ማዕቀቡን የመመለስ ውሳኔው ላይ ለመስማማት ፈቃደኛ መሆኗ የኒውክሌር ስምምነት ቅድመ ሁኔታዎችን ለመጣስ ምንም ፍላጎት እንደሌላት ተጨማሪ ማረጋገጫ ነው ብለዋል። ፈረንሳይ፣ ጀርመን እና ዩናይትድ ኪንግደም በኢራን የኒውክሌር ስምምነት ዙሪያ መግባባት ላይ መድረስ ስለማይችሉ የኢራንን ኢኮኖሚ ለማፈን ሆን ብለው ቅስቀሳ እያደረጉ መሆኑን ላቭሮቭ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የውሳኔ ቁጥር 223ን ማዕቀብ የመመለስ ሂደት ዓላማ ኢራንን ሁሌም "አፍኖ ለመያዝ" ነው - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
የውሳኔ ቁጥር 223ን ማዕቀብ የመመለስ ሂደት ዓላማ ኢራንን ሁሌም "አፍኖ ለመያዝ" ነው - ላቭሮቭ
2025-09-27T20:30+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1c/1727409_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_0c634152368101250f624fd841db8efe.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የውሳኔ ቁጥር 223ን ማዕቀብ የመመለስ ሂደት ዓላማ ኢራንን ሁሌም "አፍኖ ለመያዝ" ነው - ላቭሮቭ
20:30 27.09.2025 (የተሻሻለ: 11:04 28.09.2025) የውሳኔ ቁጥር 223ን ማዕቀብ የመመለስ ሂደት ዓላማ ኢራንን ሁሌም "አፍኖ ለመያዝ" ነው - ላቭሮቭ
ኢራን ማዕቀቡን የመመለስ ውሳኔው ላይ ለመስማማት ፈቃደኛ መሆኗ የኒውክሌር ስምምነት ቅድመ ሁኔታዎችን ለመጣስ ምንም ፍላጎት እንደሌላት ተጨማሪ ማረጋገጫ ነው ብለዋል።
ፈረንሳይ፣ ጀርመን እና ዩናይትድ ኪንግደም በኢራን የኒውክሌር ስምምነት ዙሪያ መግባባት ላይ መድረስ ስለማይችሉ የኢራንን ኢኮኖሚ ለማፈን ሆን ብለው ቅስቀሳ እያደረጉ መሆኑን ላቭሮቭ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X