ሩሲያ የሱዳን የትጥቅ ግጭት በአስቸኳይ መቆም እንዳለበት አሳሰበች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ የሱዳን የትጥቅ ግጭት በአስቸኳይ መቆም እንዳለበት አሳሰበች
ሩሲያ የሱዳን የትጥቅ ግጭት በአስቸኳይ መቆም እንዳለበት አሳሰበች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.09.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ የሱዳን የትጥቅ ግጭት በአስቸኳይ መቆም እንዳለበት አሳሰበች

ሰርጌ ላቭሮቭ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ካሚል ኢድሪስ ጋር ከተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን የከፍተኛ ደረጃ ውይይት ማድረጋቸውን የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ውይይቱ የንግድና ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ማሳደግ ላይ ትኩረቱን ያደረገ እንደነበርም ተገልጿል።

ውይይታቸው ከሚያዝያ 2023 ጀምሮ ለዘለቀው የሱዳን ወታደራዊ-ፖለቲካዊ ቀውስ ቅድሚያ ትኩረት ሰጥቷል።

ሩሲያ የትጥቅ ግጭቱ በፍጥነት እንዲያበቃ እና ብሔራዊ እርቅን ታሳቢ በማድረግ የመልሶ ግንባታ ሂደትን መጀመር አስፈላጊ እንደሆነ አጽንዖት ሰጥታለች።

በእንግሊዝኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0