https://amh.sputniknews.africa
#viral | ብራዚላዊው የስኬትቦርድ ተጫዋች ባለ 22 ፎቅ ከፍታ ካለው ተንቀሳቃሽ መወጣጫ በመውረድ ሁለት የዓለም ክብረ ወሰኖችን አስመዘገበ
#viral | ብራዚላዊው የስኬትቦርድ ተጫዋች ባለ 22 ፎቅ ከፍታ ካለው ተንቀሳቃሽ መወጣጫ በመውረድ ሁለት የዓለም ክብረ ወሰኖችን አስመዘገበ
Sputnik አፍሪካ
#viral | ብራዚላዊው የስኬትቦርድ ተጫዋች ባለ 22 ፎቅ ከፍታ ካለው ተንቀሳቃሽ መወጣጫ በመውረድ ሁለት የዓለም ክብረ ወሰኖችን አስመዘገበ ባለ ሃምሳ ዓመት ዕድሜው ሳንድሮ ዲያዝ በብራዚል ፖርቶ አሌግሬ ከተማ ውስጥ 70 ሜትር ከፍታ ማለትም ባለ... 26.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-26T20:32+0300
2025-09-26T20:32+0300
2025-09-26T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1a/1709704_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_34005f16f4e28baad506eebf18d3e0c1.jpg
#viral | ብራዚላዊው የስኬትቦርድ ተጫዋች ባለ 22 ፎቅ ከፍታ ካለው ተንቀሳቃሽ መወጣጫ በመውረድ ሁለት የዓለም ክብረ ወሰኖችን አስመዘገበ ባለ ሃምሳ ዓመት ዕድሜው ሳንድሮ ዲያዝ በብራዚል ፖርቶ አሌግሬ ከተማ ውስጥ 70 ሜትር ከፍታ ማለትም ባለ 22 ፎቅ ሕንፃ ከሚደርስ ተንቀሳቃሽ የተጋደመ መወጣጫ ተንሸራቷል። ክብረ ወሰን በሰበረበት በዚህ ድርጊቱ ወቅት በሰዓት ከ100 ኪሎ ሜትር በላይ ፍጥነት ደርሷል። ሁለቱም ስኬቶቹ በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ በይፋ እውቅና ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
#viral | ብራዚላዊው የስኬትቦርድ ተጫዋች ባለ 22 ፎቅ ከፍታ ካለው ተንቀሳቃሽ መወጣጫ በመውረድ ሁለት የዓለም ክብረ ወሰኖችን አስመዘገበ
Sputnik አፍሪካ
#viral | ብራዚላዊው የስኬትቦርድ ተጫዋች ባለ 22 ፎቅ ከፍታ ካለው ተንቀሳቃሽ መወጣጫ በመውረድ ሁለት የዓለም ክብረ ወሰኖችን አስመዘገበ
2025-09-26T20:32+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1a/1709704_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_d643335182d0243b53a86925ad51ca91.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
#viral | ብራዚላዊው የስኬትቦርድ ተጫዋች ባለ 22 ፎቅ ከፍታ ካለው ተንቀሳቃሽ መወጣጫ በመውረድ ሁለት የዓለም ክብረ ወሰኖችን አስመዘገበ
20:32 26.09.2025 (የተሻሻለ: 20:34 26.09.2025) #viral | ብራዚላዊው የስኬትቦርድ ተጫዋች ባለ 22 ፎቅ ከፍታ ካለው ተንቀሳቃሽ መወጣጫ በመውረድ ሁለት የዓለም ክብረ ወሰኖችን አስመዘገበ
ባለ ሃምሳ ዓመት ዕድሜው ሳንድሮ ዲያዝ በብራዚል ፖርቶ አሌግሬ ከተማ ውስጥ 70 ሜትር ከፍታ ማለትም ባለ 22 ፎቅ ሕንፃ ከሚደርስ ተንቀሳቃሽ የተጋደመ መወጣጫ ተንሸራቷል። ክብረ ወሰን በሰበረበት በዚህ ድርጊቱ ወቅት በሰዓት ከ100 ኪሎ ሜትር በላይ ፍጥነት ደርሷል።
ሁለቱም ስኬቶቹ በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ በይፋ እውቅና ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X