https://amh.sputniknews.africa
የአሕጉሪቱን እውነታ አጥርቶ የሚያሳይ ጠንካራ አፍሪካዊ ትርክት መትከል ይገባል - የታሪክ ምሁር
የአሕጉሪቱን እውነታ አጥርቶ የሚያሳይ ጠንካራ አፍሪካዊ ትርክት መትከል ይገባል - የታሪክ ምሁር
Sputnik አፍሪካ
የአሕጉሪቱን እውነታ አጥርቶ የሚያሳይ ጠንካራ አፍሪካዊ ትርክት መትከል ይገባል - የታሪክ ምሁር አፍሪካ ታሪክ፣ ባሕል እና ስልጣኔዋን የሚዘክሩ ቅርሶችን በአግባቡ መጠበቅ እና የአሕጉሪቱን ምስል ለዘመናት ያጠለሹ ትርክቶችን በማቅናት ላይ በትኩረት... 26.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-26T20:06+0300
2025-09-26T20:06+0300
2025-09-26T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1a/1709469_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a325255a525359f217ec0bb5df25243d.jpg
የአሕጉሪቱን እውነታ አጥርቶ የሚያሳይ ጠንካራ አፍሪካዊ ትርክት መትከል ይገባል - የታሪክ ምሁር አፍሪካ ታሪክ፣ ባሕል እና ስልጣኔዋን የሚዘክሩ ቅርሶችን በአግባቡ መጠበቅ እና የአሕጉሪቱን ምስል ለዘመናት ያጠለሹ ትርክቶችን በማቅናት ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባት የታሪክ ምሁር እና የመገናኛ ብዙኃን ጥናት ከፍተኛ ባለሙያው አቶ ተረፈ ወርቁ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ለምሳሌ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለሙዚቃ ሳይንስ ሲወራ ቀድመው የሚነሱት ሞዛርት እና ቤትሆቨን ናቸው። ነገር ግን ከእነርሱ ብዙ ዘመናት ቀድሞ ኢትዮጵያዊው የዜማ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ አስደናቂ ዜማዎችን እና የዜማ ምልክቶችን ደርሶ አልፏል። የምዕራቡ ዓለም ይህን ማወቅም ማሳወቅ አይፈልግም" ብለዋል። አቶ ተረፈ ወርቁ አፍሪካዊ የታሪክ አተያይን በማስፋት ረገድ የምሁራን ድርሻ ምን መምሰል እንዳለበትም አመላክተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአሕጉሪቱን እውነታ አጥርቶ የሚያሳይ ጠንካራ አፍሪካዊ ትርክት መትከል ይገባል - የታሪክ ምሁር
Sputnik አፍሪካ
የአሕጉሪቱን እውነታ አጥርቶ የሚያሳይ ጠንካራ አፍሪካዊ ትርክት መትከል ይገባል - የታሪክ ምሁር
2025-09-26T20:06+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1a/1709469_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_abb27cf0acbf8f6d43745ee4c9d8147d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሕጉሪቱን እውነታ አጥርቶ የሚያሳይ ጠንካራ አፍሪካዊ ትርክት መትከል ይገባል - የታሪክ ምሁር
20:06 26.09.2025 (የተሻሻለ: 20:14 26.09.2025) የአሕጉሪቱን እውነታ አጥርቶ የሚያሳይ ጠንካራ አፍሪካዊ ትርክት መትከል ይገባል - የታሪክ ምሁር
አፍሪካ ታሪክ፣ ባሕል እና ስልጣኔዋን የሚዘክሩ ቅርሶችን በአግባቡ መጠበቅ እና የአሕጉሪቱን ምስል ለዘመናት ያጠለሹ ትርክቶችን በማቅናት ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባት የታሪክ ምሁር እና የመገናኛ ብዙኃን ጥናት ከፍተኛ ባለሙያው አቶ ተረፈ ወርቁ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ለምሳሌ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለሙዚቃ ሳይንስ ሲወራ ቀድመው የሚነሱት ሞዛርት እና ቤትሆቨን ናቸው። ነገር ግን ከእነርሱ ብዙ ዘመናት ቀድሞ ኢትዮጵያዊው የዜማ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ አስደናቂ ዜማዎችን እና የዜማ ምልክቶችን ደርሶ አልፏል። የምዕራቡ ዓለም ይህን ማወቅም ማሳወቅ አይፈልግም" ብለዋል።
አቶ ተረፈ ወርቁ አፍሪካዊ የታሪክ አተያይን በማስፋት ረገድ የምሁራን ድርሻ ምን መምሰል እንዳለበትም አመላክተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X