ኢትዮጵያ በአፍሪካ በፀሐይ ኃይል አጠቃቀም ከፍተኛ ዕድገት ካሳዩ ሀገራት መካከል ተመድባለች
19:14 26.09.2025 (የተሻሻለ: 19:24 26.09.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ በፀሐይ ኃይል አጠቃቀም ከፍተኛ ዕድገት ካሳዩ ሀገራት መካከል ተመድባለች
በዚህ ዘርፍ ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ወደ ሀገሪቱ የገቡት የፀሐይ ኃይል ፓነሎች መጠን ከሦስት እጥፍ በላይ እንደጨመሩ ተጠቁሟል፡፡
ይህም የመኖሪያ ቤቶች ሶላርን የመጠቀም ፍላጎት መጨመርና ከውሃ ከሚመነጭ ኃይል ባሻገር በመንግሥት ድጋፍ ያላቸው ኢኒሼቲቮች መበራከታቸውን ያሳያል ተብሏል።
ኢትዮጵያ በዓመቱ ውስጥ እያንዳንዳቸው ቢያንስ 100 ሜጋ ዋት ፓነሎችን ያስመጡ 25 የአፍሪካ ሀገራት ሰንጠረዥን ተቀላቅላለች።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X