https://amh.sputniknews.africa
ልማት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም - የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ልማት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም - የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
ልማት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም - የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዓለም ላይ መቋጫ ያጡ ቀውሶች የበርካታ ሀገራት የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲያዘግም አድርገዋል ሲሉ የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለዤን ምቤላ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ... 26.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-26T15:26+0300
2025-09-26T15:26+0300
2025-09-26T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1a/1700824_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_d5f7cc7a8e7abc14e8cc5cfc1c3ec465.jpg
ልማት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም - የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዓለም ላይ መቋጫ ያጡ ቀውሶች የበርካታ ሀገራት የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲያዘግም አድርገዋል ሲሉ የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለዤን ምቤላ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።እንደርሳቸው ገለፃ የቀጠሉ ግጭቶች አሉታዊ ተጽዕኖ፦ የዓለም ንግድን በእጅጉ አውከዋል፣ የጥሬ ዕቃ ዋጋዎችን ጨምረዋል፣ የዕቃዎች አቅርቦትን ገድበዋል፡፡"ስለዚህ የተባበሩት መንግሥታት ለዓለም ሕዝቦች የገባቸውን ቃል እንዲፈጽም እና ለብዝሃነት መጎልበት፤ ከመቼውም ጊዜ በላይ የተጠናከረ የባለብዙ ወገን፣ ፍትሐዊና ትክክለኛ ትብብር፣ ብሎም ዳግም የተቀረፀ የአንድነት አንቀሳቃሽ ኃይል እንዲሆን የተሻለና የበለጠ ማድረግ አለብን" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ቁልፍ መግለጫዎች ለመስማት ሙሉውን ንግግር ይመልከቱ።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ልማት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም - የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
ልማት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም - የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
2025-09-26T15:26+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/1a/1700824_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_1b4212e67aa056e29b344fc780c9331e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ልማት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም - የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
15:26 26.09.2025 (የተሻሻለ: 15:34 26.09.2025) ልማት መብት እንጂ ችሮታ አይደለም - የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
በዓለም ላይ መቋጫ ያጡ ቀውሶች የበርካታ ሀገራት የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲያዘግም አድርገዋል ሲሉ የካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለዤን ምቤላ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።
እንደርሳቸው ገለፃ የቀጠሉ ግጭቶች አሉታዊ ተጽዕኖ፦
የዓለም ንግድን በእጅጉ አውከዋል፣
የጥሬ ዕቃ ዋጋዎችን ጨምረዋል፣
የዕቃዎች አቅርቦትን ገድበዋል፡፡
"ስለዚህ የተባበሩት መንግሥታት ለዓለም ሕዝቦች የገባቸውን ቃል እንዲፈጽም እና ለብዝሃነት መጎልበት፤ ከመቼውም ጊዜ በላይ የተጠናከረ የባለብዙ ወገን፣ ፍትሐዊና ትክክለኛ ትብብር፣ ብሎም ዳግም የተቀረፀ የአንድነት አንቀሳቃሽ ኃይል እንዲሆን የተሻለና የበለጠ ማድረግ አለብን" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ቁልፍ መግለጫዎች ለመስማት ሙሉውን ንግግር ይመልከቱ።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X