https://amh.sputniknews.africa
ሰላምን ከቅኝ ግዛት ቀንበር ነጻ ማውጣት፡ በአፍሪካ ላይ ትርክቶችን መቀየር
ሰላምን ከቅኝ ግዛት ቀንበር ነጻ ማውጣት፡ በአፍሪካ ላይ ትርክቶችን መቀየር
Sputnik አፍሪካ
“አፍሪካ የተባረከች አህጉር ናት፡፡ [...] በጣም ለምና ድንግል መሬት፣ የውሃ ሀብትና የተፈጥሮ ሀብት ሁሉም ነገር አላት። በዘመናዊ መንገድ የተማሩ ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ፣ ሌሎች ቦታዎች የሌላቸውን ባህላዊ እውቀት ያላቸው ሰዎችም አሉን። ስለዚህ ጊዜው... 25.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-25T16:53+0300
2025-09-25T16:53+0300
2025-09-25T16:53+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/19/1692077_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_fa404885b117840a2de8f6e9a2e6b2e1.png
ሰላምን ከቅኝ ግዛት ቀንበር ነጻ ማውጣት፡ በአፍሪካ ላይ ትርክቶችን መቀየር
Sputnik አፍሪካ
“አፍሪካ የተባረከች አህጉር ናት፡፡ [...] በጣም ለምና ድንግል መሬት፣ የውሃ ሀብትና የተፈጥሮ ሀብት ሁሉም ነገር አላት። በዘመናዊ መንገድ የተማሩ ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ፣ ሌሎች ቦታዎች የሌላቸውን ባህላዊ እውቀት ያላቸው ሰዎችም አሉን። ስለዚህ ጊዜው ሳይረፍድ፣ የራሳችንን ትርክቶች መስራት አለብን። [የተሳሳቱ ትርክቶችን] ማፍረስ እና እንደገና መገንባት በጣም አስፈላጊ ነው።” ዶ/ር ገለታ ሲሜሶ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ዓለም አቀፍ የሰላም ቀንን በማስመልከት የሰላም አማካሪ ከሆኑት ዶ/ር ገለታ ሲመሶ ጋር ውይይት አድርገናል። ለአፍሪካ ሰላም የጦር መሳሪያ ዝምታ ብቻ ሊሆን እንደማይገባና ሰላምን ከቅኝ ግዛት ቀንበር ነጻ ስለማውጣትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችም ተወያይተናል፡፡
“አፍሪካ የተባረከች አህጉር ናት፡፡ [...] በጣም ለምና ድንግል መሬት፣ የውሃ ሀብትና የተፈጥሮ ሀብት ሁሉም ነገር አላት። በዘመናዊ መንገድ የተማሩ ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ፣ ሌሎች ቦታዎች የሌላቸውን ባህላዊ እውቀት ያላቸው ሰዎችም አሉን። ስለዚህ ጊዜው ሳይረፍድ፣ የራሳችንን ትርክቶች መስራት አለብን። [የተሳሳቱ ትርክቶችን] ማፍረስ እና እንደገና መገንባት በጣም አስፈላጊ ነው።” ዶ/ር ገለታ ሲሜሶበዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ዓለም አቀፍ የሰላም ቀንን በማስመልከት የሰላም አማካሪ ከሆኑት ዶ/ር ገለታ ሲመሶ ጋር ውይይት አድርገናል። ለአፍሪካ ሰላም የጦር መሳሪያ ዝምታ ብቻ ሊሆን እንደማይገባና ሰላምን ከቅኝ ግዛት ቀንበር ነጻ ስለማውጣትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችም ተወያይተናል፡፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Afripods – Deezer – Pocket Casts – Podcast Addict – Spotify
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/19/1692077_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_d230394b374ef991161385791d0b2e57.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
ሰላምን ከቅኝ ግዛት ቀንበር ነጻ ማውጣት፡ በአፍሪካ ላይ ትርክቶችን መቀየር
“አፍሪካ የተባረከች አህጉር ናት፡፡ [...] በጣም ለምና ድንግል መሬት፣ የውሃ ሀብትና የተፈጥሮ ሀብት ሁሉም ነገር አላት። በዘመናዊ መንገድ የተማሩ ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ፣ ሌሎች ቦታዎች የሌላቸውን ባህላዊ እውቀት ያላቸው ሰዎችም አሉን። ስለዚህ ጊዜው ሳይረፍድ፣ የራሳችንን ትርክቶች መስራት አለብን። [የተሳሳቱ ትርክቶችን] ማፍረስ እና እንደገና መገንባት በጣም አስፈላጊ ነው።” ዶ/ር ገለታ ሲሜሶ
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ ዓለም አቀፍ የሰላም ቀንን በማስመልከት የሰላም አማካሪ ከሆኑት ዶ/ር ገለታ ሲመሶ ጋር ውይይት አድርገናል። ለአፍሪካ ሰላም የጦር መሳሪያ ዝምታ ብቻ ሊሆን እንደማይገባና ሰላምን ከቅኝ ግዛት ቀንበር ነጻ ስለማውጣትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችም ተወያይተናል፡፡