https://amh.sputniknews.africa
በሰው ሠራሽ አስተሎት እና ሮቦቲክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
በሰው ሠራሽ አስተሎት እና ሮቦቲክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
Sputnik አፍሪካ
በሰው ሠራሽ አስተሎት እና ሮቦቲክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ ስምምነቱን የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ኃላፊዎች ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ... 25.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-25T15:53+0300
2025-09-25T15:53+0300
2025-09-25T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/19/1691012_0:27:1280:747_1920x0_80_0_0_ed1e96f560871381f4b50132df740e6d.jpg
በሰው ሠራሽ አስተሎት እና ሮቦቲክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ ስምምነቱን የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ኃላፊዎች ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ወርቁ ጋቸና "ይህ ስምምነት ዘርፉን በመጀመሪያ ዲግሪ በመስጠት ደረጃ ቀዳሚ ያደርገዋል ያሉ ሲሆን ተግባራዊ ለማድረግ በሚኖረዉ ሥራም ከፍተኛ ጥረት እናደርጋለን" ብለዋል።የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር እንደተናገሩት፤ ሥርዓተ ሥልጠናው ተዘጋጅቶ በመጠናቀቁ በዚህ ዓመት ይጀመራል። "ስምምነቱ ለኤ.አይ(ሰው ሠራሽ አስተውሎት) እና ለሮቦቲክስ ኢንተለጀንት ማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች የሰው ኃይል ፍላጎትን ለማሟላት ትልቅ እገዛ ይኖረዋል" ማለታቸውን የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መረጃ ይጠቁማል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/19/1691012_125:0:1156:773_1920x0_80_0_0_43415e6e93aae64b7cc033663bab96b6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሰው ሠራሽ አስተሎት እና ሮቦቲክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
15:53 25.09.2025 (የተሻሻለ: 15:54 25.09.2025) በሰው ሠራሽ አስተሎት እና ሮቦቲክስ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞችን ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
ስምምነቱን የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ኃላፊዎች ተፈራርመዋል።
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ወርቁ ጋቸና "ይህ ስምምነት ዘርፉን በመጀመሪያ ዲግሪ በመስጠት ደረጃ ቀዳሚ ያደርገዋል ያሉ ሲሆን ተግባራዊ ለማድረግ በሚኖረዉ ሥራም ከፍተኛ ጥረት እናደርጋለን" ብለዋል።
የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር እንደተናገሩት፤ ሥርዓተ ሥልጠናው ተዘጋጅቶ በመጠናቀቁ በዚህ ዓመት ይጀመራል።
"ስምምነቱ ለኤ.አይ(ሰው ሠራሽ አስተውሎት) እና ለሮቦቲክስ ኢንተለጀንት ማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች የሰው ኃይል ፍላጎትን ለማሟላት ትልቅ እገዛ ይኖረዋል" ማለታቸውን የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መረጃ ይጠቁማል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X