https://amh.sputniknews.africa
ማዕከላዊት አፍሪካ ሪፐብሊክ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በገባች ጊዜ ሞስኮ ረድታታለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ፎስቲን-አርካንግ ቱዋዴራ ተናገሩ
ማዕከላዊት አፍሪካ ሪፐብሊክ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በገባች ጊዜ ሞስኮ ረድታታለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ፎስቲን-አርካንግ ቱዋዴራ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ማዕከላዊት አፍሪካ ሪፐብሊክ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በገባች ጊዜ ሞስኮ ረድታታለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ፎስቲን-አርካንግ ቱዋዴራ ተናገሩ“አገሬ ችግር ውስጥ በነበረችበት ቀን ወደ ወዳጆቼ ደጅ ጠናሁ፤ ሆኖም ጥቂቶቹ ብቻ መልስ ሰጡኝ። ወደ ፈረንሳይን እና... 25.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-25T13:44+0300
2025-09-25T13:44+0300
2025-09-25T13:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/19/1689077_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_465758cd53f5e0c3f1fa0ee17cfdcda9.jpg
ማዕከላዊት አፍሪካ ሪፐብሊክ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በገባች ጊዜ ሞስኮ ረድታታለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ፎስቲን-አርካንግ ቱዋዴራ ተናገሩ“አገሬ ችግር ውስጥ በነበረችበት ቀን ወደ ወዳጆቼ ደጅ ጠናሁ፤ ሆኖም ጥቂቶቹ ብቻ መልስ ሰጡኝ። ወደ ፈረንሳይን እና የአውሮፓ ሕብረትም ደወልኩኝ፤ ነገር ግን ሩዋንዳ እና ሩሲያ ብቻ ነበሩ፣ ዲሞክራሲያችሁን እና ህዝባችሁን እንድትከላከሉ ልንረዳችሁ እንችላለን ያሉኝ” ሲሉ 2020 የነበረውን የምርጫ ቀውስ አስመልክቶ ለእንግሊዝ ጋዜጣ ተናግረዋል።ፕሬዝዳንቱ፣ በማዕከላዊት አፍሪካ ሪፐብሊክ እና በሩሲያ መካከል ያለው ትብብር በጋራ መከባበር ላይ የተመሠረተ ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው የፀጥታ ሁኔታ ለታህሳስ 2025 ቀን የተቆረጠለት ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ በቂ ነው ሲሉ መሪው ገልፀዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/19/1689077_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_2e1fd8882385ba876828dc968e7a308b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ማዕከላዊት አፍሪካ ሪፐብሊክ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በገባች ጊዜ ሞስኮ ረድታታለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ፎስቲን-አርካንግ ቱዋዴራ ተናገሩ
13:44 25.09.2025 (የተሻሻለ: 13:54 25.09.2025) ማዕከላዊት አፍሪካ ሪፐብሊክ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በገባች ጊዜ ሞስኮ ረድታታለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ፎስቲን-አርካንግ ቱዋዴራ ተናገሩ
“አገሬ ችግር ውስጥ በነበረችበት ቀን ወደ ወዳጆቼ ደጅ ጠናሁ፤ ሆኖም ጥቂቶቹ ብቻ መልስ ሰጡኝ። ወደ ፈረንሳይን እና የአውሮፓ ሕብረትም ደወልኩኝ፤ ነገር ግን ሩዋንዳ እና ሩሲያ ብቻ ነበሩ፣ ዲሞክራሲያችሁን እና ህዝባችሁን እንድትከላከሉ ልንረዳችሁ እንችላለን ያሉኝ” ሲሉ 2020 የነበረውን የምርጫ ቀውስ አስመልክቶ ለእንግሊዝ ጋዜጣ ተናግረዋል።
ፕሬዝዳንቱ፣ በማዕከላዊት አፍሪካ ሪፐብሊክ እና በሩሲያ መካከል ያለው ትብብር በጋራ መከባበር ላይ የተመሠረተ ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው የፀጥታ ሁኔታ ለታህሳስ 2025 ቀን የተቆረጠለት ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለማካሄድ በቂ ነው ሲሉ መሪው ገልፀዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X