ኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 ዓመታት በኋላ ሁለተኛውን ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 ዓመታት በኋላ ሁለተኛውን ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 ዓመታት በኋላ ሁለተኛውን ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 25.09.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 ዓመታት በኋላ ሁለተኛውን ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም  ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የኬንያ መከላከያ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ቻርልስ ሙሪዩ ካሃሪሪ፣ በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ የሁለትዮሽ ውይይት ካደረጉ በኋላ በጋራ መሥራት በሚቻልባቸው መስኮች ላይ ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል ።

እ.ኤ.አ በ1963 ኬንያ ነፃነቷን ባገኘችበት ዓመት የታህሳስ ወር መጀመሪያ የተፈረመውን ስምምነት ተከትሎ የተፈረመው ሁለተኛው ስምምነት

🟠 የጋራ ወታደራዊ ልምምድ፣

🟠 ሥልጠና በወታደራዊ ኢንዱስትሪ፣

🟠 ሽብርተኝነትን መዋጋት፣

🟠 በድንበር ደህንነት እና በሌሎችም ተያያዥነት ያላቸው ወታደራዊ ጉዳዮች ያካተተ ነው፡፡

የኬንያ መከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ቻርልስ ሙሪዩ ካሃሪሪ፣ ኢትዮጵያ እና ኬንያ ያደረጉት ወታደራዊ ስምምነት ከሁለቱ ሀገራት ባለፈ ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋትም የጎላ ፋይዳ እንዳለው ገልፀዋል ማለታቸውን የኢትዮጵያ መከላከያ አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 ዓመታት በኋላ ሁለተኛውን ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 ዓመታት በኋላ ሁለተኛውን ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0