https://amh.sputniknews.africa/20250924/1683008.html
የኢትዮጵያ 71 ከተሞች "ስማርት" ከተማ ለመሆን ጉዞ ጀምረዋል - የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
የኢትዮጵያ 71 ከተሞች "ስማርት" ከተማ ለመሆን ጉዞ ጀምረዋል - የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ 71 ከተሞች "ስማርት" ከተማ ለመሆን ጉዞ ጀምረዋል - የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አዲስ አበባ ወደ "ስማርት " ከተማነት ማደጓ የኮንፈረንስ ማዕከል እንድትሆን እድል ከፍቶላታል ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታ ፈንታ ደጀኔ ለስፑትኒክ አፍሪካ... 24.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-24T19:36+0300
2025-09-24T19:36+0300
2025-09-24T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/18/1682854_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_4c0da2343b0ece5823893cea541c93ec.jpg
የኢትዮጵያ 71 ከተሞች "ስማርት" ከተማ ለመሆን ጉዞ ጀምረዋል - የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር አዲስ አበባ ወደ "ስማርት " ከተማነት ማደጓ የኮንፈረንስ ማዕከል እንድትሆን እድል ከፍቶላታል ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታ ፈንታ ደጀኔ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ "ስማርት ሲቲ ሲባል በኢትዮጵያ አገባብ "ስማርት" ኢኮኖሚን፣ አካባቢን ፣ ሕዝቡን፣ የኑሮ ደረጃን እንዲሁም የእንቅስቃሴ መስፈርቶችን ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው" ሲሉ ስለ "ስማርት" ከተሞች ወጥ የሆነ አረዳድ አለመኖሩን አስረድተዋል። ሚኒስትር ዴኤታው፣ በዚህ የከተሞች ሽግግር ወቅት ቅርሶችን በተመለከተ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረጉን አንስተዋል።"ለሀገሪቱ እና ለሕዝብ የሚጠቅሙ ሕንጻዎችና ቅርሶች አልተነኩም ... ለምሳሌ ጎንደር የፋሲል ግንብን መውሰድ ይቻላል፤ አባ ጅፋርን መውሰድ ይቻላል። ከነበሩበት የበለጠ ጎልተው እንዲታዩና ቅርስነታቸው ጎልቶ እንዲታይ ነው የተደረገው" ሲሉ አጠቃልለዋል።ሀገሪቷ ካሏት 2543 ገደማ ከተሞች (አብዛኞቹ የገጠር ከተሞች)፣ አቅም ያላቸው እና መሥራት የሚችሉ ከተሞች የስማርት ከተማነት ጉዞ መጀመራቸውንም ገልፀዋል፡፡ በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/18/1682854_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_cb27810a49752668d33cdda47c8de8ec.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ 71 ከተሞች "ስማርት" ከተማ ለመሆን ጉዞ ጀምረዋል - የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
19:36 24.09.2025 (የተሻሻለ: 19:44 24.09.2025) የኢትዮጵያ 71 ከተሞች "ስማርት" ከተማ ለመሆን ጉዞ ጀምረዋል - የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ወደ "ስማርት " ከተማነት ማደጓ የኮንፈረንስ ማዕከል እንድትሆን እድል ከፍቶላታል ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታ ፈንታ ደጀኔ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
"ስማርት ሲቲ ሲባል በኢትዮጵያ አገባብ "ስማርት" ኢኮኖሚን፣ አካባቢን ፣ ሕዝቡን፣ የኑሮ ደረጃን እንዲሁም የእንቅስቃሴ መስፈርቶችን ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው" ሲሉ ስለ "ስማርት" ከተሞች ወጥ የሆነ አረዳድ አለመኖሩን አስረድተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው፣ በዚህ የከተሞች ሽግግር ወቅት ቅርሶችን በተመለከተ ከፍተኛ ጥንቃቄ መደረጉን አንስተዋል።
"ለሀገሪቱ እና ለሕዝብ የሚጠቅሙ ሕንጻዎችና ቅርሶች አልተነኩም ... ለምሳሌ ጎንደር የፋሲል ግንብን መውሰድ ይቻላል፤ አባ ጅፋርን መውሰድ ይቻላል። ከነበሩበት የበለጠ ጎልተው እንዲታዩና ቅርስነታቸው ጎልቶ እንዲታይ ነው የተደረገው" ሲሉ አጠቃልለዋል።
ሀገሪቷ ካሏት 2543 ገደማ ከተሞች (አብዛኞቹ የገጠር ከተሞች)፣ አቅም ያላቸው እና መሥራት የሚችሉ ከተሞች የስማርት ከተማነት ጉዞ መጀመራቸውንም ገልፀዋል፡፡
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X