የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በኒው ዮርክ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አድርገዋል
18:38 24.09.2025 (የተሻሻለ: 18:44 24.09.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በኒው ዮርክ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አድርገዋል
ሩቶ ያኑሷቸው ዋና ዋና ሐሳቦች፦
የተባበሩት መንግሥታት "ጥልቅ ቀውስ" ገጥሞታል።
"በዚህ የግርግር ወቅት፣ ጠንካራ የተባበሩት መንግሥታት በከፍተኛ ሁኔታ በሚያስፈልገን ጊዜ፣ ድርጅቱ በብቃትና በአስተማማኝነቱ ጥልቅ ቀውስ ገጥሞታል።"
ኬንያ በጋዛ ውስጥ ባለው ኢሰብአዊ ስቃይ በጣም አሳስቧታል፤ የእስራኤል ታጋቾችም እንዲለቀቁ ጥሪ አቅርባለች።
ኬንያ በሱዳን እየተባባሰ ባለው የሰብአዊ ሁኔታም በእጅጉ ተጨንቃለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X