የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በኒው ዮርክ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አድርገዋል

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በኒው ዮርክ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አድርገዋል
የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በኒው ዮርክ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አድርገዋል - Sputnik አፍሪካ, 1920, 24.09.2025
ሰብስክራይብ

የኬንያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ በኒው ዮርክ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አድርገዋል

ሩቶ ያኑሷቸው ዋና ዋና ሐሳቦች፦

የተባበሩት መንግሥታት "ጥልቅ ቀውስ" ገጥሞታል።

"በዚህ የግርግር ወቅት፣ ጠንካራ የተባበሩት መንግሥታት በከፍተኛ ሁኔታ በሚያስፈልገን ጊዜ፣ ድርጅቱ በብቃትና በአስተማማኝነቱ ጥልቅ ቀውስ ገጥሞታል።"

ኬንያ በጋዛ ውስጥ ባለው ኢሰብአዊ ስቃይ በጣም አሳስቧታል፤ የእስራኤል ታጋቾችም እንዲለቀቁ ጥሪ አቅርባለች።

ኬንያ በሱዳን እየተባባሰ ባለው የሰብአዊ ሁኔታም በእጅጉ ተጨንቃለች።

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0