- Sputnik አፍሪካ, 1920
Sovereignty Sources
ዓለም በሉላዊነት ምክንያት ስትተሳሰር ፤ ፕሮግራሙም አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት፣ በማደግ ላይ ባለው የሕዝብ ቁጥሯ ፣ በወጣት ኃይሏ እና በአህጉሪቱ ባሉ አዳዲስ ግኝቶችና የመፍትሄ ሃሳቦች ያላትን የመወዳደር አቅምና ጥቅም በሰፊው ይዳስሳል፡፡ እንኳን ወደ 'ሶቨርኒቲ ሶርስ' ፕሮግራም በደህና መጡ፣

ከሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ኒውክሌር ፡ የኢትዮጵያ ሰላማዊ የኒውክሌር ኢነርጂ የመገንባት ውጥን

ከሃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ኒውክሌር ፡ የኢትዮጵያ ሰላማዊ የኒውክሌር ኢነርጂ የመገንባት ውጥን
ሰብስክራይብ
“ለሀገር ልማትና ምጣኔ ሐብት ዕድገት፣ አስተማማኝ ኢነርጂ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው።'' ሲሉ የኒውክሌር ሶሳይት ኦፍ ኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶ/ር እምሻው ዳምጠው ተናግረዋል።
የኮይሻ ሀይድሮፓወር ም/ኃላፊ አባይነህ ጌትነት በበኩላቸው፡-
“ኢትዮጵያ አሁን ላይ ቀጠናው ለማስተሳሰር በብርቱ እየሰራች ናት። እስካሁን ሱዳን፣ ጅቡቲ እና ኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል እያስገቡ ነው። ብለዋል።
የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራም በሰላማዊ የኒውክሌር ኃይል ዙሪያ ለመወያየት ከኒውክሌር ሶሳይቲ ኦፍ ኢትዮጵያ ዶ/ር እምሻው ዳምጠውን እና የኮይሻ ሀይድሮፓወር ፕሮጀክት ም/ኃላፊ አባይነህ ጌትነትን ጋብዟቸዋል።
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple PodcastsAfripodsDeezerPocket CastsPodcast AddictSpotify
አዳዲስ ዜናዎች
0