https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት የአኅጉሪቱ መሪዎች ጠንካራ የጋራ አቋም ሊኖራቸው ይገባል - ኢትዮጵያዊው የሕግ መምህር
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት የአኅጉሪቱ መሪዎች ጠንካራ የጋራ አቋም ሊኖራቸው ይገባል - ኢትዮጵያዊው የሕግ መምህር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት የአኅጉሪቱ መሪዎች ጠንካራ የጋራ አቋም ሊኖራቸው ይገባል - ኢትዮጵያዊው የሕግ መምህር በአርሲ ዩኒቨርስቲ የሕግ ትምህርት ክፍል ባልደረባው ጃራ ሳሙኤል ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣... 23.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-23T17:29+0300
2025-09-23T17:29+0300
2025-09-23T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/17/1671313_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_bc6130c60c4ea18e9790bfbc431aca38.jpg
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት የአኅጉሪቱ መሪዎች ጠንካራ የጋራ አቋም ሊኖራቸው ይገባል - ኢትዮጵያዊው የሕግ መምህር በአርሲ ዩኒቨርስቲ የሕግ ትምህርት ክፍል ባልደረባው ጃራ ሳሙኤል ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት አባልነት አፍሪካ በራሷ ጉዳዮች ላይ ሌሎች መክረው የሚወስኑበትን አካሄድ እንደሚያስቀር አንስተዋል።"አባልነቱ አፍሪካን የሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ አሕጉሪቱ ቀጥታ ድምፅ እንዲኖራት ያስችላል። በተጨማሪም የአፍሪካ አገራት ከሌሎች አገራት ጋር በሚኖራቸው ግንኙነት የመደራደር አቅማቸውን ለማሳድግ ያግዛል" ብለዋል።ጃራ ሳሙኤል፣ የአሕጉሪቱ በምክር ቤቱ መወከል የተባበሩት መንግሥታት በአፍሪካ ከሚያደርጋቸው የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ጋር ተያይዞ ያለውን ፋይዳም አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት የአኅጉሪቱ መሪዎች ጠንካራ የጋራ አቋም ሊኖራቸው ይገባል - ኢትዮጵያዊው የሕግ መምህር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት የአኅጉሪቱ መሪዎች ጠንካራ የጋራ አቋም ሊኖራቸው ይገባል - ኢትዮጵያዊው የሕግ መምህር
2025-09-23T17:29+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/17/1671313_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_7a2e3c6a005d408f0f5724b7150aca78.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት የአኅጉሪቱ መሪዎች ጠንካራ የጋራ አቋም ሊኖራቸው ይገባል - ኢትዮጵያዊው የሕግ መምህር
17:29 23.09.2025 (የተሻሻለ: 17:34 23.09.2025) አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት የአኅጉሪቱ መሪዎች ጠንካራ የጋራ አቋም ሊኖራቸው ይገባል - ኢትዮጵያዊው የሕግ መምህር
በአርሲ ዩኒቨርስቲ የሕግ ትምህርት ክፍል ባልደረባው ጃራ ሳሙኤል ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት አባልነት አፍሪካ በራሷ ጉዳዮች ላይ ሌሎች መክረው የሚወስኑበትን አካሄድ እንደሚያስቀር አንስተዋል።
"አባልነቱ አፍሪካን የሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ አሕጉሪቱ ቀጥታ ድምፅ እንዲኖራት ያስችላል። በተጨማሪም የአፍሪካ አገራት ከሌሎች አገራት ጋር በሚኖራቸው ግንኙነት የመደራደር አቅማቸውን ለማሳድግ ያግዛል" ብለዋል።
ጃራ ሳሙኤል፣ የአሕጉሪቱ በምክር ቤቱ መወከል የተባበሩት መንግሥታት በአፍሪካ ከሚያደርጋቸው የሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ጋር ተያይዞ ያለውን ፋይዳም አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X