https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ ቆይታዬ የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ ሌላ አሕጉር መጓዝ ግዴታ እንዳልሆነ አረጋግጫለሁ - ጋቦናዊት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ተመራቂ
በኢትዮጵያ ቆይታዬ የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ ሌላ አሕጉር መጓዝ ግዴታ እንዳልሆነ አረጋግጫለሁ - ጋቦናዊት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ተመራቂ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ ቆይታዬ የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ ሌላ አሕጉር መጓዝ ግዴታ እንዳልሆነ አረጋግጫለሁ - ጋቦናዊት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ተመራቂ ከዩኒቨርሲቲው በአውሮፕላን ጥገና ቴክኒሻን የተመረቀችው ፍራን ንዶንጎ፣ በሥልጠና ያገኘችውን ዕውቀት... 23.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-23T15:27+0300
2025-09-23T15:27+0300
2025-09-23T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/17/1670326_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_d3b23116d70e4267d661ead7599f572f.jpg
በኢትዮጵያ ቆይታዬ የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ ሌላ አሕጉር መጓዝ ግዴታ እንዳልሆነ አረጋግጫለሁ - ጋቦናዊት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ተመራቂ ከዩኒቨርሲቲው በአውሮፕላን ጥገና ቴክኒሻን የተመረቀችው ፍራን ንዶንጎ፣ በሥልጠና ያገኘችውን ዕውቀት እና ክህሎት የአገሯን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ እንደምትጠቀመው ተናግራለች። "ኢትዮጵያ ውስጥ የመሰልጠን ትልቁ ነገር አፍሪካ ውስጥ መሆኑ ነው። የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ አውሮፓ፣ እስያ ወይም አሜሪካ መሄድ እንደማያስፈልገን ተረድተናል። አፍሪካዊያን ወደዚህ ምርጥ ተቋም መጥተው መሰልጠን ይችላሉ" ስትልም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራት ቆይታ ገልጻለች። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በኢትዮጵያ ቆይታዬ የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ ሌላ አሕጉር መጓዝ ግዴታ እንዳልሆነ አረጋግጫለሁ - ጋቦናዊት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ተመራቂ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ ቆይታዬ የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ ሌላ አሕጉር መጓዝ ግዴታ እንዳልሆነ አረጋግጫለሁ - ጋቦናዊት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ተመራቂ
2025-09-23T15:27+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/17/1670326_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_fa237934027f2d8e1b9d1a743f732bcf.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በኢትዮጵያ ቆይታዬ የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ ሌላ አሕጉር መጓዝ ግዴታ እንዳልሆነ አረጋግጫለሁ - ጋቦናዊት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ተመራቂ
15:27 23.09.2025 (የተሻሻለ: 15:34 23.09.2025) በኢትዮጵያ ቆይታዬ የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ ሌላ አሕጉር መጓዝ ግዴታ እንዳልሆነ አረጋግጫለሁ - ጋቦናዊት የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ተመራቂ
ከዩኒቨርሲቲው በአውሮፕላን ጥገና ቴክኒሻን የተመረቀችው ፍራን ንዶንጎ፣ በሥልጠና ያገኘችውን ዕውቀት እና ክህሎት የአገሯን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ እንደምትጠቀመው ተናግራለች።
"ኢትዮጵያ ውስጥ የመሰልጠን ትልቁ ነገር አፍሪካ ውስጥ መሆኑ ነው። የአቪዬሽን ሙያን ለመማር ወደ አውሮፓ፣ እስያ ወይም አሜሪካ መሄድ እንደማያስፈልገን ተረድተናል። አፍሪካዊያን ወደዚህ ምርጥ ተቋም መጥተው መሰልጠን ይችላሉ" ስትልም ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራት ቆይታ ገልጻለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X