ክሬምሊን የሩሲያን የኒው ስታርት ስምምነት ምክረ ሐሳቦች አብራራ
14:14 23.09.2025 (የተሻሻለ: 14:24 23.09.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ክሬምሊን የሩሲያን የኒው ስታርት ስምምነት ምክረ ሐሳቦች አብራራ
በክሬምሊን በኩል የቀረቡት ማብራሪያዎች የሚከተሉት ናቸው፦
ውጥኑ ተግባራዊ የሚሆነው አሜሪካ ተመሳሳይ አቋም ከወሰደች ብቻ ነው።
ሩሲያ በአዲሱ ኒው ስታርት ስምምነት ስር ያሉትን የቁጥር ገደቦች ማክበር እንድትቀጥል፣ አሜሪካም ተመሳሳይ አቋም መያዝ አለባት።
አሜሪካ በአዲሱ ኒው ስታርት ስምምነት ላይ ተመሳሳይ አቋም ካልወሰደች፣ እርምጃዎች መወሰድ ይኖርባቸዋል።
አሁን ያለው "የኒው ስታርት" ስምምነት ከማብቃቱ በፊት በአዲስ ሰነድ ላይ የመስማማት እድል ጠባብ ነው፡፡
ሞስኮ ከዚህ በፊት ስለ ስምምነቱ ያቀረበችውን ምክረ ሐሳብ ለዋሽንግተን አላሳወቀችም ነበር።
ክሬምሊን፣ ትራምፕ በፑቲን ኒው ስታርት"ስምምነት ሐሳቦች ላይ በግላቸው አስተያየት ለመስጠት እንዳሰቡ ሰምቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X