ብሪክስ በምዕራባውያን ለሚመሩ ተቋማት የተለየ አማራጭ ያቀርባል ሲሉ ፕሮፌሰሩ ተናገሩ

ሰብስክራይብ

ብሪክስ በምዕራባውያን ለሚመሩ ተቋማት የተለየ አማራጭ ያቀርባል ሲሉ ፕሮፌሰሩ ተናገሩ

እንደ ዓለምአቀፉ  የገንዘብ ተቋም እና የዓለም ባንክ ያሉ የብሬተን ዉድስ ተቋማት ድህነትን የሚጭኑ እና ያለምርጫ የሚመሩ ናቸው ሲሉ የዓለም ሕዝቦች ጉባኤ አማካሪ  ምክር ቤት አባል የሆኑት ፕሮፌሰር ኢማኑኤል አርጎ ከዓለም ህዝቦች ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

የዓለምን ህዝብ ከ50 በመቶ በላይ የሚይዘው ብሪክስ የተለየ አማራጭ እንደሚያቀርብ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። በዚህም አውድ የአርጎ ተስፋ የብሪክስ መሪዎች "ግዴታቸውን ይረዳሉ" የሚል ነው።

ዓለም እየተለወጠች ነው፤ ውሳኔዎችም ከዚህ በኋላ በምዕራቡ ዓለም ብቻ አይወሰኑም በማለት የዓለም የህዝብ ምክር ቤትን እንደ ሲቪል ማኅበረሰብ አማራጭ አጉልተው አስረድተዋል።

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0