የአትሌቲክስ ድልን ተከትሎ በቦትስዋና ሀገር አቀፍ የድል በዓል ቀን ታወጀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየአትሌቲክስ ድልን ተከትሎ በቦትስዋና ሀገር አቀፍ የድል በዓል ቀን ታወጀ
የአትሌቲክስ ድልን ተከትሎ በቦትስዋና ሀገር አቀፍ የድል በዓል ቀን ታወጀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.09.2025
ሰብስክራይብ

የአትሌቲክስ ድልን ተከትሎ በቦትስዋና ሀገር አቀፍ የድል በዓል ቀን ታወጀ

በቶኪዮ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የወንዶች 4x400 (1600) ሜትር የዱላ ቅብብል ቡድን ላመጣው የወርቅ ሜዳሊያ ክብር ሴፕቴምበር 29ን የሕዝብ በዓል አድርጋ አውጃለች፡፡ ቦትስዋና ይህንን ውድድር ያሸነፈች  የመጀመሪያዋ የአፍሪካ ሀገር ሆናለች።

ፕሬዝዳንት ዱማ ቦኮ ዝናብ እየዘነበ በተካሄደው የፍጻሜ ውድድር ቡድኑ የአሜሪካንን ቡድን በማሸነፉ ድሉን “ታሪካዊ የአፍሪካ ድል” ሲሉ አሞካሽተዋል፡፡ ደቡብ አፍሪካ በበኩሏ የውድድሩን የነሐስ ሜዳሊያ አግኝታለች።

አገሪቷ በውድድሩ በሁለት ወርቅ፣ በአንድ ብር እና በአንድ ነሐስ ሜዳሊያ እስካሁን ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በአጠቃላይ አምስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቅቃለች።

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0