https://amh.sputniknews.africa/20250922/1661662.html
ብሪክስ የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል - የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት
ብሪክስ የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል - የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል - የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ላዕከ ታደሰ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ብሪክስ በሥልጠና፣ በዕውቀት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር የአባል አገራቱን... 22.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-22T18:49+0300
2025-09-22T18:49+0300
2025-09-22T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/16/1661508_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_7b122ecf82a2b3d945f58ae9870ea767.jpg
ብሪክስ የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል - የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ላዕከ ታደሰ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ብሪክስ በሥልጠና፣ በዕውቀት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ጉልህ አስተዋጽኦ ሊያደርግ እንደሚችል ተናግረዋል። ፕሬዚዳንቱ ኢትዮጵያ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ አገራት ብቁ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን በማፍራት ላይ መሆኗንም አንስተዋል። "ሥልጠና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕድገት አንዱ አካል ነው። የሚያስፈልገንን የሰው ኃይል በራሳችን ከማሟላት ባሻገር፣ ለአፍሪካ ወንድሞቻችን የአቪዬሽን ባለሙያዎችን በማፍራት በሥልጠና ረገድ በራሳችንን የምንተማመን ሆነናል" ብለዋል። የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ሳምነት 1 ሺ 103 ሰልጣኞችን በተለያዩ መስኮች ማስመረቁ ይታወሳል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ብሪክስ የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል - የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
ብሪክስ የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል - የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት
2025-09-22T18:49+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/16/1661508_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_205137fec03be0701e80b057dcd077c1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ብሪክስ የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል - የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት
18:49 22.09.2025 (የተሻሻለ: 18:54 22.09.2025) ብሪክስ የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል - የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት
ላዕከ ታደሰ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ብሪክስ በሥልጠና፣ በዕውቀት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር የአባል አገራቱን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማሳደግ ጉልህ አስተዋጽኦ ሊያደርግ እንደሚችል ተናግረዋል።
ፕሬዚዳንቱ ኢትዮጵያ ከራሷ አልፎ ለሌሎች የአፍሪካ አገራት ብቁ የአቪዬሽን ባለሙያዎችን በማፍራት ላይ መሆኗንም አንስተዋል።
"ሥልጠና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕድገት አንዱ አካል ነው። የሚያስፈልገንን የሰው ኃይል በራሳችን ከማሟላት ባሻገር፣ ለአፍሪካ ወንድሞቻችን የአቪዬሽን ባለሙያዎችን በማፍራት በሥልጠና ረገድ በራሳችንን የምንተማመን ሆነናል" ብለዋል።
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሰቲ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ሳምነት 1 ሺ 103 ሰልጣኞችን በተለያዩ መስኮች ማስመረቁ ይታወሳል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X