የደቡብ ሱዳን የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት በቀረበባቸው የሀገር ክህደት ክስ ችሎት ቀረቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየደቡብ ሱዳን የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት በቀረበባቸው የሀገር ክህደት ክስ ችሎት ቀረቡ
የደቡብ ሱዳን የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት በቀረበባቸው የሀገር ክህደት ክስ ችሎት ቀረቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.09.2025
ሰብስክራይብ

የደቡብ ሱዳን የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት በቀረበባቸው የሀገር ክህደት ክስ  ችሎት ቀረቡ

የቀድሞ የሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር፣ የሱዳን ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ እንዲሁም ሰባት ሌሎች ግለሰቦችም ችሎት ቀርበዋል ሲሉ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ሁሉም ተጠርጣሪዎች የተከሰሱት፦

🟠 በሀገር ክህደት፣

🟠 በግድያ፣

🟠 በሴራ፣

🟠 የሽብርቶችን የሽብር እንቅስቃሴ በገንዘብ መርዳት፣

🟠 በመንግሥት ሥልጣን ላይ ወንጀል መፈፀም እና

🟠 ሰብአዊ ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች ናቸው።

ክሱ የቀረበው በመጋቢት ወር በሰሜናዊ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ከተቃዋሚው ጋር የተሰለፉ ታጣቂ ቡድኖች እና መደበኛ ጦር መካከል በተፈጠረ ግጭት ምክንያት ነው።

እንደ አንዳንድ ዘገባዎች ከሆነ በግጭቱ ከ250 በላይ ወታደሮች ተገድለዋል። በምርመራው ወቅት ማቻር በቁም እስር እንዲቆዩ ተደርጓል።

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0