https://amh.sputniknews.africa/20250922/1658364.html
የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ የኔቶ ጥይቶችን እና የውጭ ቅጥረኞችን ዱካ ለማጥፋት ሞክረዋል
የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ የኔቶ ጥይቶችን እና የውጭ ቅጥረኞችን ዱካ ለማጥፋት ሞክረዋል
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ የኔቶ ጥይቶችን እና የውጭ ቅጥረኞችን ዱካ ለማጥፋት ሞክረዋል ሊቀ-ካህን አሌክሳንደር ዚንቼንኮ ለስፑትኒክ እንደተናገሩት፤ የዩክሬን ታጣቂዎች በኩርስክ ክልል በሚገኘው የካዛቺያ ሎክኒያ መንደር የባህል ማዕከልን ሆን ብለው... 22.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-22T15:45+0300
2025-09-22T15:45+0300
2025-09-22T15:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/16/1658210_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_88618bd17b066b7823cb89851c39eeb1.jpg
የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ የኔቶ ጥይቶችን እና የውጭ ቅጥረኞችን ዱካ ለማጥፋት ሞክረዋል ሊቀ-ካህን አሌክሳንደር ዚንቼንኮ ለስፑትኒክ እንደተናገሩት፤ የዩክሬን ታጣቂዎች በኩርስክ ክልል በሚገኘው የካዛቺያ ሎክኒያ መንደር የባህል ማዕከልን ሆን ብለው የቦምብ ድብደባ ያደረጉት ባፈገፈጉበት ወቅት የተተዉ የኔቶ ጥይቶችን ለማጥፋት ነው። የጥቃቱ ዓላማ በዚያ ቆይተ የነበሩ የውጭ ቅጥረኞችን ማስረጃ ለማጥፋት እንደሆነ ፤ የሩሲያ ፌዴራል ማረሚያ ቤት አገልግሎት የኩርስክ ክልል ኃላፊ ረዳት የሆኑት ቄስ ተናግረዋል። “ሕንጻው በአንጻራዊነት ጥሩ ቁመና ላይ ንው፤ መስኮቶችና አወቃቀሩ ተጠብቋል። የኔቶ መኖሪያ እና የጦር መሣሪያ ማከማቻዎችን ዱካዎችን ለማጥፋት ሆን ተብሎ ዒላማ የተደረገ ይመስላል” ሲሉ ዚንቼንኮ ተናግረዋል።በአንድ ወቅት የሕጻናት ስቱዲዮ የነበረው የባሕል ማዕከል ዙሪያ፣ የጥይት ማከማቻ ጉድጓዶች ተገኝተዋል።“እዚህም ያሉ ትላልቅ ጉድጓዶች በአሜሪካ እና በአውሮፓ ሠራሽ የኔቶ ጥይቶች ተሞልተው እናያለን... የባሩዱም መጠን ከፍተኛ ነው” ሲሉ ቄሱ አክለዋል፡፡ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ የኔቶ ጥይቶችን እና የውጭ ቅጥረኞችን ዱካ ለማጥፋት ሞክረዋል
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ የኔቶ ጥይቶችን እና የውጭ ቅጥረኞችን ዱካ ለማጥፋት ሞክረዋል
2025-09-22T15:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/16/1658210_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_11f144838c7ea3c262be840d60b3bbcd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ የኔቶ ጥይቶችን እና የውጭ ቅጥረኞችን ዱካ ለማጥፋት ሞክረዋል
15:45 22.09.2025 (የተሻሻለ: 15:54 22.09.2025) የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ኩርስክ የኔቶ ጥይቶችን እና የውጭ ቅጥረኞችን ዱካ ለማጥፋት ሞክረዋል
ሊቀ-ካህን አሌክሳንደር ዚንቼንኮ ለስፑትኒክ እንደተናገሩት፤ የዩክሬን ታጣቂዎች በኩርስክ ክልል በሚገኘው የካዛቺያ ሎክኒያ መንደር የባህል ማዕከልን ሆን ብለው የቦምብ ድብደባ ያደረጉት ባፈገፈጉበት ወቅት የተተዉ የኔቶ ጥይቶችን ለማጥፋት ነው።
የጥቃቱ ዓላማ በዚያ ቆይተ የነበሩ የውጭ ቅጥረኞችን ማስረጃ ለማጥፋት እንደሆነ ፤ የሩሲያ ፌዴራል ማረሚያ ቤት አገልግሎት የኩርስክ ክልል ኃላፊ ረዳት የሆኑት ቄስ ተናግረዋል።
“ሕንጻው በአንጻራዊነት ጥሩ ቁመና ላይ ንው፤ መስኮቶችና አወቃቀሩ ተጠብቋል። የኔቶ መኖሪያ እና የጦር መሣሪያ ማከማቻዎችን ዱካዎችን ለማጥፋት ሆን ተብሎ ዒላማ የተደረገ ይመስላል” ሲሉ ዚንቼንኮ ተናግረዋል።
በአንድ ወቅት የሕጻናት ስቱዲዮ የነበረው የባሕል ማዕከል ዙሪያ፣ የጥይት ማከማቻ ጉድጓዶች ተገኝተዋል።
“እዚህም ያሉ ትላልቅ ጉድጓዶች በአሜሪካ እና በአውሮፓ ሠራሽ የኔቶ ጥይቶች ተሞልተው እናያለን... የባሩዱም መጠን ከፍተኛ ነው” ሲሉ ቄሱ አክለዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X