ፑቲን ከሩሲያ የደሕንነት ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር ተወያዩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱፑቲን ከሩሲያ የደሕንነት ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር ተወያዩ
ፑቲን ከሩሲያ የደሕንነት ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር ተወያዩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.09.2025
ሰብስክራይብ

ፑቲን ከሩሲያ የደሕንነት ምክር ቤት ቋሚ አባላት ጋር ተወያዩ

በምዕራባውያን አፍራሽ ድርጊቶች ምክንያት፣ ኑክሌር በታጠቁ ሀገራት መካከል የነበረው የምክክር መሠረት በእጅጉ መናቁን የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገልፀዋል፡፡

በዓለም ውስጥ ስትራቴጂያዊ መረጋጋት ተባብሶ ቀጥሏል ሲሉ አክለዋል፡፡

ፑቲን ሩሲያ ለየትኛውም አደጋ ምላሽ የመስጠት አቅም አላት ብለዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ለማንበብ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0