https://amh.sputniknews.africa
የኪዬቭ አገዛዝ በክራይሚያ በሚገኙ የሲቪል መሠረተ-ልማቶች ላይ የታቀደበት የሽብር ጥቃት መፈጸሙን የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የኪዬቭ አገዛዝ በክራይሚያ በሚገኙ የሲቪል መሠረተ-ልማቶች ላይ የታቀደበት የሽብር ጥቃት መፈጸሙን የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የኪዬቭ አገዛዝ በክራይሚያ በሚገኙ የሲቪል መሠረተ-ልማቶች ላይ የታቀደበት የሽብር ጥቃት መፈጸሙን የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ እንደገለፀው፣ የዩክሬን የጦር ኃይሎች በክራይሚያ የሚገኝ የመዝናኛ አካባቢን ፈንጂ በተጫኑ ሰው አልባ... 22.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-22T10:00+0300
2025-09-22T10:00+0300
2025-09-22T10:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/1653518.jpg?1758524643
የኪዬቭ አገዛዝ በክራይሚያ በሚገኙ የሲቪል መሠረተ-ልማቶች ላይ የታቀደበት የሽብር ጥቃት መፈጸሙን የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ እንደገለፀው፣ የዩክሬን የጦር ኃይሎች በክራይሚያ የሚገኝ የመዝናኛ አካባቢን ፈንጂ በተጫኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖች አጥቅተዋል። አካባቢው ምንም ዓይነት ወታደራዊ መሠረተ-ልማት የለውም።በዚህ አረመኔያዊ ጥቃት ሳቢያ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ፣ ሌሎች 15 ሰዎች በተለያየ መጠን ጉዳት ደርሶባቸዋል።በእንግሊዘኛ ለማንበብ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኪዬቭ አገዛዝ በክራይሚያ በሚገኙ የሲቪል መሠረተ-ልማቶች ላይ የታቀደበት የሽብር ጥቃት መፈጸሙን የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
10:00 22.09.2025 (የተሻሻለ: 10:04 22.09.2025) የኪዬቭ አገዛዝ በክራይሚያ በሚገኙ የሲቪል መሠረተ-ልማቶች ላይ የታቀደበት የሽብር ጥቃት መፈጸሙን የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ሚኒስቴሩ እንደገለፀው፣ የዩክሬን የጦር ኃይሎች በክራይሚያ የሚገኝ የመዝናኛ አካባቢን ፈንጂ በተጫኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖች አጥቅተዋል። አካባቢው ምንም ዓይነት ወታደራዊ መሠረተ-ልማት የለውም።
በዚህ አረመኔያዊ ጥቃት ሳቢያ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ፣ ሌሎች 15 ሰዎች በተለያየ መጠን ጉዳት ደርሶባቸዋል።
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X