https://amh.sputniknews.africa
"ኢንተርቪዥን" የሙዚቃ ውድድር የደረሰበትን ጫና ተቋቁሞ በስኬት ተጠናቋል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ
"ኢንተርቪዥን" የሙዚቃ ውድድር የደረሰበትን ጫና ተቋቁሞ በስኬት ተጠናቋል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
"ኢንተርቪዥን" የሙዚቃ ውድድር የደረሰበትን ጫና ተቋቁሞ በስኬት ተጠናቋል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ "በአንዳንድ ተወዳዳሪዎች ላይ ጫና በማድረግ ውድድሩን የማደናቀፍ ከባድ ሙከራዎች ተደርገው ነበር። ነገር ግን እነዚህ ሙከራዎች... 21.09.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-09-21T18:45+0300
2025-09-21T18:45+0300
2025-09-21T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/15/1652006_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_b6433c4d9cef168b6fe61a126443bcc2.jpg
"ኢንተርቪዥን" የሙዚቃ ውድድር የደረሰበትን ጫና ተቋቁሞ በስኬት ተጠናቋል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ "በአንዳንድ ተወዳዳሪዎች ላይ ጫና በማድረግ ውድድሩን የማደናቀፍ ከባድ ሙከራዎች ተደርገው ነበር። ነገር ግን እነዚህ ሙከራዎች አልተሳኩም" ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናግረዋል። ከ23 ሀገራት የተውጣጡ አርቲስቶች እንደሚሳተፉ ተገልጾ የነበረ ቢሆንም የዩናይትድ ስቴትስ ተወካዮች ከአውስትራሊያ በደረሰ የፖለቲካ ጫና ምክንያት ሳይሳተፉ እንደቀሩ አዘጋጆቹ ገልጸዋል። ሆኖም አሜሪካ በአቀንቃኙ ጆ ሊን ተርነር ዳኝነት ተሳትፋለች። የመጀመሪያው የኢንተርቪዥን ፍጻሜ ውድድር በትናንትናው ዕለት ሞስኮ ውስጥ ሲካሄድ የቬትናም ተወዳዳሪ ዲክ ፉክ ድል ተቀዳጅቷል። ውድድሩ በቀጣይ ዓመት ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ይካሄዳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/09/15/1652006_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_ec325cb37242a18deb2536c5987aeb77.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ኢንተርቪዥን" የሙዚቃ ውድድር የደረሰበትን ጫና ተቋቁሞ በስኬት ተጠናቋል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ
18:45 21.09.2025 (የተሻሻለ: 18:54 21.09.2025) "ኢንተርቪዥን" የሙዚቃ ውድድር የደረሰበትን ጫና ተቋቁሞ በስኬት ተጠናቋል ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ
"በአንዳንድ ተወዳዳሪዎች ላይ ጫና በማድረግ ውድድሩን የማደናቀፍ ከባድ ሙከራዎች ተደርገው ነበር። ነገር ግን እነዚህ ሙከራዎች አልተሳኩም" ሲሉ ሰርጌ ላቭሮቭ ተናግረዋል።
ከ23 ሀገራት የተውጣጡ አርቲስቶች እንደሚሳተፉ ተገልጾ የነበረ ቢሆንም የዩናይትድ ስቴትስ ተወካዮች ከአውስትራሊያ በደረሰ የፖለቲካ ጫና ምክንያት ሳይሳተፉ እንደቀሩ አዘጋጆቹ ገልጸዋል። ሆኖም አሜሪካ በአቀንቃኙ ጆ ሊን ተርነር ዳኝነት ተሳትፋለች።
የመጀመሪያው የኢንተርቪዥን ፍጻሜ ውድድር በትናንትናው ዕለት ሞስኮ ውስጥ ሲካሄድ የቬትናም ተወዳዳሪ ዲክ ፉክ ድል ተቀዳጅቷል። ውድድሩ በቀጣይ ዓመት ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ ይካሄዳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X