የዶንባስ አየር መከላከያ ስርዓት መጠነሰፊ የአየር ጥቃት መከተ
17:21 21.09.2025 (የተሻሻለ: 17:24 21.09.2025)
© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የዶንባስ አየር መከላከያ ስርዓት መጠነሰፊ የአየር ጥቃት መከተ
የዶንባስ ጉልላት በመባል የሚታወቀው የተቀናጀ የአየር መከላከያ ሥርዓት በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ፡-
623 የሽብር ጥቃቶችን መከላከል ችሏል፣
በዶኔትስክ እና ማኬዬቭካ 430 ድሮኖች ተመትተው ወድቀዋል፣
በጎርሎቭካ አቅራቢያ 193 ድሮኖችን አውድሟል።
የሩሲያ ፌደራል ደህንነት አገልግሎት በድሮቹ የተቀረፁትን የመጨረሻ ምሥሎች ጨምሮ መከታውን የሚያሳይ ቪዲዮ ይፋ አድርጓል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X